Sunday, December 29, 2013

ቴዲ አፍሮ ለአድናቂዎቹ ስለተሳሳተው የመጽሔት ቃለምልልስ ምላሽ ሰጠ

 በሃገር ቤት የሚታተመው እንቁ መጽሔት የቴዲ አፍሮን ቃለምልልስ በተሳሳተ ርዕስ ማውጣቱን ተከትሎ በርካታ ውዝግቦች ተከስተው ቆይተዋል። መጽሔቱ እርማት የሰጠ ቢሆንም አንዳንድ ወገኖች ግን የተሳሳተውን የመጽሔት የሽፋን ገጽ በማየት መነጋገሪያ አድርገውት ቆይተዋል። ቴዲ በዚህ ጉዳይ ላይ ለአድናቂዎቹ በፌስቡክ ገጹ በአማርኛ እና በ እንግሊዘኛ ቋንቋ ምላሽ ሰጥቷል። እንደሚከተለው ይነበባል።
ለሙዚቃ አፍቃሪዎቼ በሙሉ
ከጥቂት ሳምንት በፊት የዳግማዊ ሚኒሊክን መቶኛ አመት የሞት መታሰቢያ ምክንያት በማድረግ በእንቁ መጵሔት ተጋብዤ ቃለ ምልልስ አድርጌአለሁኝ። ይሀዉ ዉይይታችን በ “አመጣጡን ያየ አካሄዱን ያዉቃል “ እርዕስት ስር ለህዝብ እንደቀረበ አዉቃለሁ። ከዚህ ዉጪ እኔ በማላዉቀዉ ሁኔታ መፅሔቱ በሰራዉ ስህተት ፎቶዬን በሌላ አነጋገር አጅቦ ያወጣዉ ከኔ እምነትም ሆን ጉዞ ጋር የሚራመድ ጉዳይ አይደለም። ይህንኑ ለማረጋገጥ “አመጣጡን ያየ አካሄዱን ያዉቃል” በሚል ርዕስ ስር በወጣዉ መፅሔት መልክቶቼን በማየት ማረጋገጥ ይቻላል። ያም ሆኖ መፅሔቱ በሰራዉ ስህተት እርምት አድርጎ ይቅርታም ጠይቆናል። ጉዞዬ የፍቅር የአንድነት እና የይቅር ባይነት ነዉና ይህንንም ጉዳይ በዚሁ ስሜት ውስጥ እናስተናግደዋለን።
ፍቅር ያሽንፋል!
ቴዎድሮስ ካሳሁን
To lovers of my music;
A few weeks ago I gave an interview to Enqu magazine in relation to the memorial marking the 100th year since the death of Menelik II.
I know that this interview was presented to the public under the title “Ametatun yaye akahedun yawkal.” However, under circumstances unbeknownst to me and due to the error of the magazine, my photo was printed along side a different quote which is not in line with my belief or journey.
As proof of this, one can refer to my message contained in the article titled “Ametatun yaye akahedun yawkal,” in the magazine article. The magazine has issued a correction and apologized to us for its error.
As my journey is one of love, unity and closeness/togetherness, we will handle this issue with the same emotion/ principle/sentiment.
Love will triumph”
Tewodros Kassahun.
 Source Zehabesha

Thursday, December 19, 2013

(ድንቅ መጽሔት ዜና ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአደጋ ለጥቂት ተረፈ።


(አሁን የገባ ዜና) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንድ 767 መንገደኞችን እንደጫነ አሩሻ ታንዛኒያ በሚገኝ አንድ ትንሽ አውሮፕላን ማረፊያ ለማረፍ መገደዱ ታወቀ። አየር ማረፊያ ትንሽና ለቦይንግ 767 ዓይነት ትላልቅ አውሮፕላኖች የተሰራ ባለመሆኑ አውሮፕላናችን ያረፈው እንደምንም በማረፊያ ሜዳው ጫፍ ድረስ ሄዶ በመቆም ነው። ይጓዝ የነበረው ወደ ዛንዚባር ነበር የሚለው የወሬ ምንጩ .. ነገር ግን እዚያ ደግሞ ሌላ አውሮፕላን ተበላሽቶ በመቆም ማረፊያውን ስለዘጋው ወደዚህ ሊመጣ ችሏል ነው የተባለው። ቢሆንም ፣ ከዚህ ከጠባቡ አየር ማረፊያ ይልቅ ለምን ወደ ናይሮቢ ወይም ወደዳሬሰላም እንዳልተመራ ምርመራ መደረግ አለበት ተብሏል። አንዳንዶች ግን በውስጡ የያዘው ነዳጅ ሌላ ቦታ ለመውሰድ በቂ አልነበረም ነው የሚሉት። 

በ ኢቲ 815 የበረራ ቁጥር የተመዘገበው ይኸው አውሮፕላን ፣ አሁን በድንገትና ሳይታሰብ ካረፈበት ማረፊያ እንዴት ተነስቶ እንደሚሄድም ገና የሚያጠያይቅ ነው ይላል ዜናው - ምክንያቱም አውሮፕላኑ ትልቅ፣ የአየር ማረፊያው መንደርደሪያ ደግሞ ትንሽ በመሆኑ ለመነሳት አስቸጋሪ ይሆንበታል። በዚህ ጉዳይ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማብራሪያ እስካሁን አልሰጠም።

Thursday, December 12, 2013

ጄነራል ሳሞራ የኑስ በውጭ ተቃዋሚዎች የመለስን የበላይነት መስክረዋል አሉ


(ዘ-ሐበሻ) ኢሕአዴግ ለይስሙላ ያከብረዋል እየተባለ በሚተቸውና ለ8ኛ ጊዜ የተከበረውን የኢትዮጵያ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች የሕገ መንግሥት ቀን በዓል ምክንያት በማድረግ መንግስት ባሳተመው ‘ሕብረ ብሔር’ መጽሔት ላይ ቃለ ምልልስ የሰጡት የጦር ኃይሎች ኤታማዦር ሹም ጀነራል ሳሞራ የኑስ መለስ ከሞተ በኋላ በውጭ ያሉ ተቃዋሚዎች የሟቹን አቶ መለስ ዜናዊን የበላይነት መስክረዋልና እናመሰግናቸዋለን አሉ። በሰራዊቱ ውስጥ እኩልነት እንዳለ መናገራቸውም ብዙዎችን አስገርሟል።

በከፍተኛ ህመም እየተሰቃዩ ነው በሚል በተደጋጋሚ ተጽፎላቸው የነበሩትና አሁንም ህክምና ሁልጊዜ እንደሚከታተሉ የሚነገርላቸው ጄነራል ሳሞራ ከመንግስታዊው መጽሔት “የቀድሞው የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ህልፈተ ሕይወታቸው በድንገት ከተሰማ በኋላ በውጭ የሚገኙ አንዳንድ ፀረሰላም ኃይሎች እና አንዳንድ ተቃዋሚዎች ኢትዮጵያ ለሽብርና ለሌሎች ፀረ-ሰላም ተግባር መጋለጧ አይቀርም ሠራዊቷም መዳከሙ አይቀርም በማለት ሲገልጹ ነበር። ይህ ሊሆን ያልቻለው ለምንድ ንነው ይላሉ? እነዚህ ወገኖች ይህን ተመኝተዋል ነገር ግን ያልሞከሩት ከምን አንፃር ነው?” በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ “ከመለስ በኋላ ሠራዊቱ ይዳከማል ብለው ማሰባቸው የመለስ አስተዋፅኦ ጠንካራ ሠራዊት እንዲኖር፣ ጠንካራ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ኃይል እንዲኖር ያስቻለ ስለመሆኑ እውቅና መስጠት ስለሆነ እናመሰግናለን።” ካሉ በኋላ ቀጥለውም “ምክንያቱም መለስ ይህቺ አገር ጠንካራ የመከላከያ ኃይል እንዲኖራት ወሳኝ ድርሻ ነበረው ብለው ስላመኑ ነው ይህንን ማንሳት የጀመሩት፡፡ ይህን ማሰብ በመጀመራቸው ደግሞ መመስገን ይኖርባቸዋል፡፡” ብለዋል።

ሳሞራ በመንግስታዊው ጋዜጠኛ ለቀረበላቸው ለዚሁ ተመሳሳይ ጥያቄ በሌላ በኩል የአንድ ሰራዊት ጥንካሬ የሚለካው በሰራው አንድ ሥራ ብቻ አይደለም። ሠራዊቱ ይህቺ አገር እስካለች ድረስ አብሮ ይኖራል። ምክንያቱም ተቋሙ ቀጣይ ነው። ተቋሙ ለሁለት ነገር ብቁ መሆን አለበት። አንደኛ ለወቅታዊ ግዳጁ፣ ሁለተኛ ደግሞ ለወደፊት ለሚሰጥ ግዳጅ ብቁና ዝግጁ መሆን አለበት። የእያንዳንዱ አመራር ተልዕኮም ይሄ ነው። በተለይ የከፍተኛ አመራሩ ተልዕኮ ይህንን ማረጋገጥ ነው። ይሄን እንዴት እንፈፅመዋለን ለሚለው ደግሞ ሶስት መሰረታዊ ሥራዎችን በመሥራት ነው።
ዋናውና ወሳኙ የሰው ኃይሉን ማዕከል ያደረገ ሥራ መሥራት ነው። የሰው ኃይሉን ማብቃት። ቴክኒካዊና ሙያዊ እንዲሁም አካዳሚያዊ ብቃቱን ማሳደግ፣ ሳይንሳዊ ዕውቀቱን ማዳበር፡፡ እንግዲህ ሶስት የአቅም ግንባታ ሥራ መሥራት ዋነኛው ሆኖ የሰው ኃይል ማዕከል ያደረገ የአቅም ግንባታ ሥራ መስራት ያስፈልጋል። ሁለተኛው ሥራ በአደረጃጀቱና አሰራሩ ሕዝባዊ ባህሪውን እንደጠበቀ ከተልዕኮውና ከባህሪው የሚስማማ አደረጃጀትና አሰራር ያለው እንዲሆን ማድረግ ነው። አደረጃጀት አቅም ፈጣሪ ነው። አደረጃጀት ለዘለዓለም የሚኖር አይደለም። ከሁኔታው ጋር እየዳበረ አቅም እየፈጠረ የሚሄድ መሆን አለበት። አሰራሩም በተመሳሳይ ከሕዝባዊ ባህሪውና ከተልዕኮው የተጣጣመ አሰራር ዴሞክራሲ ያዊና ደስተኛ ሕይወቱን በአስተማማኝ የሚጠብቅ፣ የግዳጅ አስተሳሰቡንና ዴሞክራሲያዊ አስተሳሰቦችን የሚያዳብሩ አሰራሮችን ማረጋገጥ ማለት ነው። አደረጃጀቱም፣ አሰራሩም፣ የሰው ኃይሉም ሦስቱን ሥራዎች በመሥራት ነው ለተጨባጭ ግዳጅም ሆነ ለወደፊት ለሚሰጠው ግዳጅም ዝግጁ የሚሆነው፡፡
“ስለዚህ ሠራዊቱ በዚህ እየተገነባ ስለቆየ ነው ውጤትም እየተገኘ የመጣው፡፡ ካብ አይደለም ሲሠራ የነበረው። ጠንካራ የመከላከያ ተቋም፣ ጠንካራ የመከላከያ ኃይል፣ ሕዝባዊ ባህሪውን የጠበቀ የመከላከያ ኃይል ነው ሲገነባ የነበረው። እና በዚህ ምክንያት ሊፈርስ አልቻለም፡፡ አይፈርስምም ይጠነክራል።

Wednesday, December 11, 2013

ግርማ ካሣ ቀልድ ጨምሯል! | Zehabesha Amharic

 በቀዳሚው ጽሑፉ ላይ የኢሕአዴግን ግንቦት ሰባትን አለመፍራት ለመግለጽ የተጠቀመባቸው ቃላትና ድምፀቱ ራሱ (ቶን) ለትችት የሚዳርገው ነው፡፡ በመጀመሪያ “ኢሕአዴግ ግንቦት ሰባትን አይፈራም” የሚለው ነገር ከግርማ ሣይሆን ከራሱ ከኢሕአዴግ ቢወጣ የተሻለ ነው – ግርማ የኢሕአዴግ ቃል አቀባይ እስካልሆነ ድረስ ማት ነው፤ በርግጥም በማግሥቱ ኢሕአዴግ ከምልክት ቋንቋና ከተግባራዊ እንቅስቃሴው ባለፈ በግልጽ “ግንቦት ሰባት ያሰጋኛል” ቢል ግርማን ማጣፊያው ያጥረዋል፡፡ More...
http://www.zehabesha.com/amharic/archives/10693 

Friday, December 6, 2013

“ታህሳስ 5 ከሰአት በኋላ ለመገደል ፈርሜአለሁ”

SOURCE: GOLGUL

(ዶ/ር ካሳሁን በጋሻው)euthanasia

ታህሳስ 5 ከሰአት በኋላ ለመገደል ፈርሜአለሁ ገጽ 410 ይላል የስደተኛው ማስታወሻ፤ አቶ ተስፋዬ ገብረአብ “ጓደኛዬ” የሚለው ሆላንዳዊ ስለያዘው የሞት ቀጠሮ ሲያብራራ፤-
ለሚቀጥለው … ማስታዉሻ መጽሀፉ ይረዳው ዘንድ ሆላንድ ውስጥ የሞት ቀጠሮ እንዴት እንደሚያዝ ከዚህ በታች አብራራለሁ፤ ከዚያ በፊት ግን ስለ ስደተኛው ማስታወሻ የምለው ከዚህ የሚከተለውን ነው፤ ጫልቱ ብሎ የሰየማትን ተዋናይ እዛው የቡርቃ ዝማታው ላይ ቢከታት ኖር ገጸ ባህርይዋ ከዛ ጋር ይሰምርለት ነበር፡፡ ነገር ግን ከአለቆቹ የደረሰው ትእዛዝ አማራና ኦሮሞን ማፋጀት የኢትዮጵያን ስማ ማጥፋት በመሆኑ የግድ መካተት ነበረባት፤ በጎሳ እምነት የተለከፉ ሰዎች አመለካከታቸው ወደሌላ ሰውነት እንደተሰራጨ ካንሰር ነው፤ ቢነግሩአቸው ቢያስረዷቸው አይጠሩም፤ የተስፋዬ ገብረአብ ተማሪዎች በቀደም ሳውዲ አረቢያን ተቃውሞ ሰልፍ ላይ በእንግሊዝኛ  “እኛ ኢትዮጵያዊ አይደለንም ሳውድ አረቢያ ሴቶቻችንን መድፈር አቁሚ፤ ወንዶቹን መግረፍ አቁሚ” እያሉ መፈክር ይዘው ሳይ ምን ያህል እንደዘቀጥን እነ ተስፋዬም የደከሙበት ፍሬ ማፍራቱን ሳይ አዘንኩ፤ ምን ለማለት ፈልገው እንደሆነም ግልጽ አይደለም “ኢትዮጵያውያንን አሰቃዩ እኛን ደርባቹህ የምታሰቃዩን ኢትዮጵያዊ መስለናችሁ ነው ለማለት ነው?” ማንስ ቢሆን ለምን ይሰቃያል? ተስፋዬና አለቆቹ ግዜው ሲደርስ በዘር ማጥፋት ወንጀል ለፍርድ ሊቀርቡ የሚገባቸው ሰዎች ናቸው፤
ወደ ተነሳሁበት ልመለስና ለመግደል የሚፈረመው እንዴት ነው? ተስፋዬና አለቆቹ የሚቃወማቸውን ሁሉ ያለተከላካይ ስለሚያጠፉ የሰው ሕይወት ዋጋ ግንዛቤውም ስለሌላቸው ሌላውም አገር እንዲሁ ይመስላቸዋል፤ “ዐይን አላቸው አያዩም ጆሮ አላቸው አይሰሙም”
በሕክምና በሕጋዊ መንገድ መሞት፤
ይህ ድርጊት በአብዛኛው አገሮች እንደ ወንጀል የሚታይ ሆላንድ ውስጥ ግን በሕጋዊ መንገድ የሚካሄድ አሰራር ነው፤ በጣም ከባድና አነጋጋሪም ነው፤ እኛ ማነንና ነው የሰው ሕይወት የምናጠፋው ወይም ለመሞት ፈቃድ የምንሰጠው? በሽተኛው መረዳት ካልተቻለና ብዙ የሚሰቃይ ከሆነ ከስቃዩ ማላቀቅ ወንጀል ነው ወይ? እራሱን የቻለ ከሁለት ክፉ ምርጫዎች (dilemma) አንዱን መቀበል ነው። ይህ የሕክምናስ ስነምግባር (medical ethics) ነው ወይ? ሐኪም ሊያድን እንጂ ሊገል ነው ወይ የተማረው የመሳሰሉት እርስ በርስ የሚቃረኑ ሀሳቦች ጉዳዩን ያወሳስቡታል፡፡
ተስፋዬ ገብረአብ ሆን ተብሎ ጎሳዎችን ለማጋጨት በታቀደ አሰራር ውስጥ ለፖለቲካ ግብ እንዲመች እራሱን የቻለ ቅደም ተከተል ያለው ኢትዮጵያን ለማፍረስ አንድነትን ለማናጋት በሚከናወን አጀንዳ ስር ነው የተለያዩ ፍሬ ከርስኪ አጀንዳዎቹን የሚያቀርብልን። ከዚያ መሃል ግን ሃላፊነት በጎደለው መልኩ ያላየውን አየሁ ያልሰማውን ሰማሁ ብሎ ይተርካል፡፡
እኔ የዚህ ጽሁፍ ጸሐፊ የሞት ቀጠሮ ተብሎ የሰፈረው ታሪክ እንደ መጽሀፉ አብዛኛው ክፍል በጫት ምርቃና ላይ ተመርኩዞ የተደረገ እንጂ እሱ ባለው መሰረት አለመሆኑን ከዚህ በታች አስረዳለሁ፡፡
በእንደዚህ አይነት መንገድ በሐኪም እርዳት ለመሞት የፈለገ በሽተኛ በቅድሚያ በሕክምና መዳን የማይችል በሽታ እንደያዘው መረጋገጥ አለበት፤ እነዚህ በሽተኞች አብዛኞቹ የካንሰር በሽተኞች ሲሆኑ የተያዙበት ካንሰር ወደ ተለያዩ የሰውነት ክፍሎች በመሰራጨቱ ምክንያት በቀዶ ጥገና “በኪሞ ቴራፒ” በጨረር ሕክምና ሊረዳ እንደማይችል የተረጋገጠ ነው።

WATCH Bergen public meeting advertisment on 14 Dec 2013

MUST WATCH NEW MUSIC DEDICATED TO ETHIOPIAN IMMIGRANT - Shambel belayneh Wegenea teteka

Thursday, December 5, 2013

President Obama's comments about death of Mandela

President Barack Obama on Thursday mourned the death of South Africa's first black president Nelson Mandela, the anti-apartheid icon. Obama made a somber appearance at the White House to talk about the loss of Mandela with whom he shares the distinction of being his nation's first black president.

"At his trial in 1964, Nelson Mandela closed his statement from the dock saying, 'I have fought against white domination, and I have fought against black domination. I have cherished the ideal of a democratic and free society in which all persons live together in harmony and with equal opportunities. It is an ideal which I hope to live for and to achieve. But if needs be, it is an ideal for which I am prepared to die.'
"And Nelson Mandela lived for that ideal, and he made it real. He achieved more than could be expected of any man. Today, he has gone home. And we have lost one of the most influential, courageous, and profoundly good human beings that any of us will share time with on this Earth. He no longer belongs to us — he belongs to the ages.
"Through his fierce dignity and unbending will to sacrifice his own freedom for the freedom of others, Madiba transformed South Africa — and moved all of us. His journey from a prisoner to a President embodied the promise that human beings — and countries — can change for the better. His commitment to transfer power and reconcile with those who jailed him set an example that all humanity should aspire to, whether in the lives of nations or our own personal lives. And the fact that he did it all with grace and good humor, and an ability to acknowledge his own imperfections, only makes the man that much more remarkable. As he once said, 'I am not a saint, unless you think of a saint as a sinner who keeps on trying.'
"I am one of the countless millions who drew inspiration from Nelson Mandela's life. My very first political action, the first thing I ever did that involved an issue or a policy or politics, was a protest against apartheid. I studied his words and his writings. The day that he was released from prison gave me a sense of what human beings can do when they're guided by their hopes and not by their fears. And like so many around the globe, I cannot fully imagine my own life without the example that Nelson Mandela set, and so long as I live I will do what I can to learn from him.
"To Graça Machel and his family, Michelle and I extend our deepest sympathy and gratitude for sharing this extraordinary man with us. His life's work meant long days away from those who loved him the most. And I only hope that the time spent with him these last few weeks brought peace and comfort to his family.
"To the people of South Africa, we draw strength from the example of renewal, and reconciliation, and resilience that you made real. A free South Africa at peace with itself -- that's an example to the world, and that's Madiba's legacy to the nation he loved.
"We will not likely see the likes of Nelson Mandela again. So it falls to us as best we can to forward the example that he set: to make decisions guided not by hate, but by love; to never discount the difference that one person can make; to strive for a future that is worthy of his sacrifice.
"For now, let us pause and give thanks for the fact that Nelson Mandela lived — a man who took history in his hands, and bent the arc of the moral universe toward justice. May God Bless his memory and keep him in peace."

ከሳዑዲ አረቢያ ከተመለሱት ውስጥ 8 ሺህ የሚሆኑት ነብሰጡር ናቸው ተባለ | Zehabesha Amharic

ከሳውዲ ዓረቢያ ከተመለሱ ስደተኞች መካከል 8 ሺህ ሴቶች ነብሰ ጡሮች መሆናቸውን FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)በውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የመካከለኛው ምስራቅ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጀማል በክር ዋቢ በማድረግ ዘገበ ። ከተጠቀሱት ነፍሰጡር እህቶቻችን መሃከል በሪያድ እና በጅዳ የሚገኙ የኮሚኒ ግዜያዊ መጠለያ ከገቡ በሃላ አስገድዶ መድፈር ወንጀል ሳይፈጸምባቸው እንዳልቀረ ምንጮች ገለጹ። ቀሪውን እዚህ ጋር ያንብቡ።
http://www.zehabesha.com/amharic/archives/10470

የኢትዮጵያው የመስቀል ክብረ በዓል በዓለም ቅርስነት መመዝገቡን ዩኔስኮ አስታወቀ፡፡


GREAT NEWS!!
የኢትዮጵያው የመስቀል ክብረ በዓል በዓለም ቅርስነት መመዝገቡን ዩኔስኮ አስታወቀ፡፡
ዩኔስኮ የመስቀል ክብረ በዓልን (Commemoration feast of the finding of the True Holy Cross of Christ)
በዓለም ቅርስነት መመዝገቡን ኅዳር 25 ቀን ይፋ ያደረገው፣ በኢንታንጀብል (መንፈሳዊ) ባህላዊ ቅርሶች ጥበቃና ክብካቤ ላይ የሚሠራው ኮሚቴው ስምንተኛውን ጉባኤ እያካሄደባት ካለው የአዘርባጃኗ ባኩ ከተማ ነው፡፡
ስለቅርሱ የመረመረው ኮሚቴ ባቀረበው ውሳኔ ሐሳብ ላይ እንደተመለከተው፣ የመስቀል ክብረ በዓል የኢትዮጵያን ሃይማኖታዊና ባህላዊ ትውፊቶችን የያዘ፣ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፍ መምጣቱና በአገሪቱ ማኅበራዊ አንድነትንና የርስ በርስ ትስስርን፣ ብዝኃነትንም የሚያንፀባርቅ፣ በበርካታ ብሔረሰቦች ባህሎች መካከል ትስስርን የፈጠረ በመሆኑ ዓለም አቀፍ መስፈርቱን አሟልቷል ብሎታል፡፡
የዩኔስኮ ኮሚቴው በረቡዕ ስብሰባ ውሎው ከመስቀል ሌላ ከተለያዩ አገሮች 13 መንፈሳዊ ባህላዊ ቅርሶችን በሰው ዘር ቅርስነት መመዝገቡንም በድረ ገጹ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡
መስቀልን ጨምሮ እ.ኤ.አ. በ2013 የተመረጡትን የ14ቱ መንፈሳዊ ባህላዊ ቅርሶች ገጽታ የሚያሳዩ ቪዲዮዎችና ፎቶዎችም በዕለቱ በድረ ገጹ ላይ መለቀቃቸው ታውቋል፡፡
በየዓመቱ መስከረም 17 ቀን በመላ አገሪቱ በአደባባይ ደመራ የሚከበረው የመስቀል ክብረ በዓል የመጀመርያው መንፈሳዊ (ኢንታንጅብል) ባህላዊ ቅርስ ሆኖ በዩኔስኮ የተመዘገበላት ኢትዮጵያ፣ ዘጠኝ ግዙፍ (ታንጀብል) ቅርሶች ማስመዝገቧ ይታወቃል፡፡

Amnesty urges gov’t to free Eskinder Nega


December 5,2013.

Rights group launches a global appeal for the release of journalist sentenced to 18 years on terrorism charges.

(Al Jazeera) Rights group Amnesty International has issued a global appeal for the release from prison of an award-winning journalist in Ethiopia.

Amnesty on Wednesday said it was trying to raise awareness of the case of Eskinder Nega as part of a campaign called “Write for Rights.”

Eskinder, in prison since 2011, is serving an 18-year sentence on terrorism charges.

Amnesty says the journalist was a “thorn in the side of the Ethiopian authorities” for making speeches and writing articles critical of the government.

Eskinder’s wife, Serkalem Fasil, who was arrested with him but later released, and who now lives in the US, said her husband was arrested for being a journalist and for repeatedly criticising the government.

Ethiopian government spokesman, Shimelis Kemal, said Eskinder was not convicted for his criticism of the government but because he was running a clandestine ‘terrorist’ organisation.

According to the Committee to Protect Journalists, Ethiopia has the second highest number of journalists imprisoned in Africa and is the eighth biggest jailer of journalists in the world..

Tuesday, December 3, 2013

የመለስ ዜናዊ አስገራሚ ቃለ-ምልልስ ሲዳሰስ እስክንድር ነጋ

ጠ/ሚ/ሩ ቃለምልልስ እየሰጡ ነው… ቅዳሜ መጋቢት 3/2ዐዐ3 …በዚያን ሰሞን ሞላ ብሎ የነበረው ሰውነታቸው አሁን ከሳ ብሏል… ውይ! ውይ! ውይ!… እኔን! ግን… ግን… ከትላንት ወዲያ ቱኒዚያ፣ ትላንት ግብፅ፣ ዛሬ ደግሞ ሊቢያ እየተፈራረቁባቸው ከሳ ማለትማ ይነሳቸው እንዴ?… «ኑሮ ካሉት መቃብርም ይሞቃል» እንጂ፣ የሰሞኑ የመለስ የስጋት ኑሮ «ውስጡን ለቄስ» እንደተባለው ነው… የስቃይ ኑሮ… አሳዛኝ ኑሮ… እኔን!
የወትሮው «መፈክር አውራጁ» መለስ ዛሬ ቀዝቀዝ ብለዋል፡፡ ስለኢኮኖሚው ተጠይቀው ሲመልሱ ሃሳባቸው ሌላ ቦታ ይመስላል፡፡ ዋናዎቹን ጥያቄዎች እየጠበቁ ይመስላሉ… የቱን ጥያቄዎች?… ከእንጥፍጣፊዎቹ በኋላ የሚመጡትን… ህዝባዊ ተቃውሞ በኢትዮጵያ ይቀሰቀሳል ብለው አልሰጉም ወይ? (ያው መስጋታቸው ቢታወቅም…) ህዝባዊ ተቃውሞ ቢነሳ፣ ሠራዊቱ እንዲተኩስ ትዕዛዝ ይሰጣሉ ወይ?… የግብፅና የቱኒዚያ ሠራዊቶች በህዝባቸው ላይ አንተኩስም ማለታቸውን እንዴት ይመለከቱታል?… ህዝባዊ ተቃውሞ ቢነሳ፣ ሥልጣንዎን በፈቃድዎ ይለቃሉ ወይ?… አውራው የዴሞክራሲ እንቅፋት መለስ ዜናዊ ናቸው የሚባለውን እንዴት ይመለከቱታል?… ኧረ ስንቱ ! ኧረ ስንቱ !… እነዚህ ጋዜጠኞች አንጀታችንን ሊያርሱት ነው… ሶፋዬ ላይ ተመቻቸኹ… ዛሬ ጉድ ሊፈላ ነው!!
እንጥፍጣፊ ጥያቄዎቹ ግዜ እየፈጁ ነው… ሃ… ሃ… ሃ… ሃ… ሃ… አዘጋኹ… አሰልቺ ጥያቄዎች፣ አሰልቺ መልሶች… በእጄ የያዝኹትን መፅሃፍ ማገላበጥ ጀመርኹ… ደቂቃዎች አለፉ…
ሴቷ ጋዜጠኛ ጀመረችው… ደስ አይልም?… ወንዶቹ ደግሞ ይቀጥላሉ… አለሳልሳ ነው ጥያቄውን ያቀረበችው… እነዚህ ጋዜጠኞች ተነጋግረው መሆን አለበት… ቀስ ብለው ጀምረው፣ ሳይታሰብ ሊያፍረጠርጡት መሆን አለበት…
«በሰሜን አፍሪካ ሕዝባዊ ተቃውሞ ያስነሱት ክስተቶች በኢትዮጵያ ውስጥም እንዳሉ ተቃዋሚዎች ይናገራሉ፡፡ በዚህ ላይ እርስዎ ምን አስተያየት አለዎት?»… አለቻቸው ጋዜጠኛዋ… በጨዋ ቋንቋ የቀረበ ቆንጆ ጥያቄ… በጨዋ ቋንቋ ለሚቀርቡ ከበድ ከበድ ለሚሉ ጥያቄዎች ጥሩ በር ከፋች….
መለስ ዜናዊ ምላሽ እየሰጧት ነው…
«እኔ ተመሳሳይ ተቃውሞ ይነሳል የሚል ግምት የለኝም…» …እያሉ ነው መለስ፤ የሚጠበቅ ነው… «ለምን ይነሳል?…» …እየተሟሟቁ ነው ጠ/ሚ/ራችን… «ህዝቡ የ5 ዓመታት ኮንትራት ከሰጠን ገና 1ዐ ወራት እንኳን በደንብ አላስቆጠሩም…» …እሺ አቶ መለስ፤ ቀስ ይበሉ…
«በድምፁ፣ በካርዱ ነው ይሄን ኮንትራት የሰጠን…» …ሳላውቀው ሶፋው ጠርዝ ላይ ደርሻለኹ፤ ምንም ነገር እንዳታመልጠኝ እየተለጠጥኹ ነው… «ለመፈፀም ቃል የገባነውን ዳር ለማድረስ ጠዋት ማታ ደፋ ቀና እያልን ባለንበት ግዜ፣ አሥር ወር ሳይሞላ በመንገድ ላይ ነውጥ ሊያስቆመን የሚወጣው ለምንድን ነው?…» …አልበቃዎትም አቶ መለስ?… «በዚያ ላይ ደግሞ…» …ቀጠሉ ጠ/ሚ/ሩ… «ኢትዮጵያ በህግና በሥርዓት፣ በሰላማዊ መንገድ መንግሥት ለመለወጥ የሚቻልበት ሀገር ናት…» …አሁን ጆሮዬን እየኮረኮርኹ ነው… የማዳምጠው በትክክል ነው?… «ከ5 ዓመታት በኋላ ህዝቡ ምርጫ ካርዱን ተጠቅሞ ኢሕአዴግን በዝረራ ከሥልጣን ሊያባርረው እንደሚችል ህዝቡ ያውቀዋል…» …አሁን ከተቀመጥኹበት ፍንጥር ብዬ ተነስቻለሁ!… ህዝቡ ያውቀዋል? ነው ያሉት?… አቤት!… አቤት!… አቤት!… አቤት አለማፈር!… «ኢሕአዴግም ያውቀዋል…» …አሉ መለስ …ባለቤቴ ሳቋን ለቀቀችው… «ይሄን እያወቀ ለምንድን ነው ወደ መንገድ ላይ ነውጥ የሚሄደው?» …እዚህ ጋር መለስ ተሽከርካሪ ወንበራቸውን ትንሽ ወደኋላ ገፋ አደረጉት… እና… እና… ሁለቱንም እጃቸውን አወናጨፉ!… ለካ በስሜት ከንፈዋል… አይ መለስ!
ቃለ-ምልልሱ አበቃ… ጠ/ሚ/ሩ ተነስተው ወጡ…
ታዲያ፣ ለዚህ ምን ምላሽ ነው የሚሰጠው? የት ነው የሚጀመረው? ወደ ሰኔ 1983 እንመለስ? ሁለት አስርት ዓመታት ወደኋላ ተጉዘን፣ ሰፊ ህዝባዊ መሠረት በነበረው ኢዴኃቅ ላይ የሽግግር መንግሥቱ አካል አንዳይሆን በር በመዝጋት የተጀመረው ኢ-ዴሞክሲያዊነት፣ ዘንድሮ ወደ ተዘመገበው 99.6% «የምርጫ ድል» እንዴት እንዳደገ እንዘክር? «ዝክረ ኢ-ዲሞክራሲ ወኢሕአዴግ» ልንለው እንችላለን፡፡ አንድ ትልቅ መፅሃፍ ይወጣዋል፡፡
እዚህ ውስጥ መነከር ግን፣ ወይ የጠ/ሚ/ሩን አባባል እውነት ነው ብሎ የሚያስብ አንድ ሰው ሊኖር ይችላል ብሎ መጠራጠርን ይጠይቃል፣ ወይ ደግሞ፣ ሌላ የሚፃፍለት ቁምነገር ጠፍቶ፣ አንድ ሺህ ግዜ ስለተፃፈለት እውነታ ለአንድ ሺህ አንደኛ ግዜ መፃፍ ያስፈልጋል፡፡ ይህ ደግሞ፣ መለዕኮታዊ ትዕግሥትና የተትረፈረፈ ግዜ ያስፈልገዋል፡፡ በእኔ በኩል ሁለቱም የለኝም፡፡
ስለዚህ፣ በአዲሱ ሚሊኒየም በአስገራሚነቱ ቀዳሚ ስፍራ የያዘውን ምላሻቸውን በትዝብትነቱ ብቻ በማስቀመጥ አልፌዋለኹ፡፡
ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ትንሽ ሳልዳስሰው የማላልፈው ጉዳይ ግን አለ፡፡ ከመለስ አስገራሚ «ትንታኔ» ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ሰፊ ባሕር ነው፤ በጥልቀት ልሄድበት አልከጅልም፡፡
ቅድመ 66 አብዮት፣ የቤተመንግሥት ስርዓት ነበር፡፡ ይህ ሰፊ አድማስ ያለው ወግ፣ በተራዘመ አዝጋሚ የለውጥ ሂደት (ፈረንጆቹ Evolutionary የሚሉት) ዳብሯል፡፡ ርዕሰ ብሔርነቱንና መንግሥትነቱን አቀናጅተው ለሺህ ዓመታት የዘለቁት የኢትዮጵያ ነገስታትና መኳንቶቻቸው ከአቋቋም፣ ከአቀማመጥ፣ ከአነጋገር፣ ከአለባበስና ከአበላል አንስቶ እስከ ኃይማኖት፣ ግልቢያ፣ ውጊያና ፍርድ አሰጣጥ ድረስ ተምረዋል፡፡ ታላላቆቹ ነገሥታት በአንዱ ወይም በሌላው የላቀ ብቃት አስመዝግበዋል፡፡ ብዙዎቹ በመንፈሳዊነታቸውና በተዋጊነታቸው ልቀው ወጥተዋል፡፡ የአንዳንዶቹ የገዘፈ ክህሎት በታሪክ ማሕደር ላይ ጎላ ብሎ ሰፍሯል – - – አፄ ዘርያዕቆብ በመንፈሳዊነታቸው፣ አፄ አምደፅዮን በወታደራዊ አመራር ሰጪነታቸው ሊጠቀሱ ይችላሉ፡፡
ነገሥታቱ ሀገር ከመጠበቅና ከመምራት ባሻገር፣ ለሚመሩት ሕዝብ አርአያ ሆኖ መመሰል ይጠበቅባቸዋል፡፡ አበላላቸው፣ አቀማመጣቸው፣ አነጋገራቸው ወዘተ… ጭንቅ ውስጥ የገባው በዚህ ታሳቢ ነበር፡፡
ይህ ግን ለመለስ ዜናዊ ቦታ እንደሌለው ትላንት አብስረውልናል፡፡ «በጠ/ሚ/ርነቴ ኮንትራት የገባሁት ለ8 ሰዓታት ስራ ብቻ ነው፡፡ ከዚህ ውጪRole Model (አርአያ) ለመሆን የገባሁት ውል የለም፡፡ የታመመን በመጠየቅ፣ ትምህርት ቤት በመመረቅ አላምንም» ብለው እቅጩን ነግረውናል፡፡ (ቀጥተኛ ጥቅስ ነው፡፡)
በመለስ ቀመር፣ ከአነጋገራቸው ጋር «ኮንትራት» የለንም፡፡ የእኛ «ኮንትራት» ኢኮኖሚው በምን ያህል አደገ? የዋጋ ግሽበቱ በቁጥጥር ስር ውሏል ወይ? የውጭ ንግድና የመንግሥት ባጀት ጉድለቶች ምን ደረጃ ላይ ናቸው? በሚሉትና በመሳሰሉት ጥያቄዎች ዙሪያ ብቻ የታጠረ ነው፡፡
ስለዚህም፣ መለስ ዜናዊ እንዳመጣላቸው እየተናገሩ ይኸው ሃያ ዓመታትን አብረን አዝግመናል፡፡ በዘፈቀደ የሚወረውሯቸውን ቃላትና አባባሎች እያደመጠ የተኮተኮተ፣ ያደገና ለአቅመአዳም የደረሰ አንድ ትውልድ በቅሏል ማለት ነው፡፡
ይህ ትውልድ ለእውነትና ለጨዋነት ምን ያህል ዋጋ ይሰጣል? የሚለው ጥያቄ ሁልጊዜ ያሳስበኛል፡፡ መለስ ዜናዊ ተገነዘቡትም አልተገነዘቡትም፣ መሪዎች በሁሉም ሀገራት ትልቁን የአርአያነት ሚና ይጫወታሉ፤ በጥንቷ ኢትዮጵያ ብቻ አይደለም፡፡ አሜሪካዊያን፣ ፕሬዝዳንቶቻቸው ስለትናንሽ የግል ሕይወታቸው ሳይቀር እውነት መናገራቸውና አለመናገራቸው ከልብ የሚያስጨንቃቸው ተቀናጥተው አይደለም፡፡ ለውሸቱ ዋጋ የማይከፍል መሪ፣ መዋሸትን እንደ ነውር የማይቆጥር ትውልድ ያፈራል ብለው ስለሚያምኑ ነው፡፡ የእነሱ ስጋት በሀገሬ እውን ሆኖ እንዳላይ የምር እፈራለሁ፤ እድሜ ለመለስ፡፡
ከዚህ ባሻገር፣ ከጠ/ሚ/ሩ የቅዳሜ ጠዋት ቃለምልልስ የሚገኘው ቁም ነገር፤ ጋዳፊ ባለፈው ሰሞን ሰጥተውት ከነበረው ቃለምልልስ ጋር መመሳሰሉ ነው፡፡ ሕዝባቸው ሆ! ብሎ ለዴሞክራሲ ስለመነሳቱ የተጠየቁት ጋዳፊ፣ «የአልቃይዳ ሴራ ነው» ብለው ዓለምን ማስደመማቸው የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው፡፡
የእኛው አቶ መለስ ደግሞ፣ «ሕዝባዊ ተቃውሞ የሚነሳ ከሆነ፣ ከበስተጀርባቸው ሻዕቢያ አለበት» ብለው ከወዲሁ ነግረውናል፡፡ እንደ ጋዳፊ እስከሚፈነዳ አልጠበቁም፤ ፈጣኑ መሪያችን!! «አዲስ አበባን በፈንጂ አናውጦ እንደ ባግዳድ ማድረግ የተሳነው ሻዕቢያ፣ በመንገድ ላይ ነውጥ ባግዳድ ሊያደርጋት ምሏል» ብለው አርድተውናል፡፡
በሌላ አነጋገር፣ በኢትዮጵያ የዴሞክራሲው ጥያቄ ምንጭ ሕዝቡ ሳይሆን ሻዕቢያ ነው ማለታቸው ነው፡፡ ሕዝቡማ «በምርጫ ካርዱ ኢሕአዴግን ከስልጣን ሊያባርረው እንደሚችል ያውቃል» ብለውናል እኮ ጠ/ሚ/ሩ፤ ቀደም ብለው፡፡ እንደ ቱኒዚያ፣ ግብፅ እና ሊቢያ ጎዳና ላይ የሚወጣ ካለ፣ ወይ የሻዕቢያ ሴራ አስፈፃሚ ወይ ሰለባ ከመሆን አያልፍም፤ ለሃያ ዓመታት «ደግመን ደጋግመን በምርጫ ካርዳችን ኮንትራት እንደሰጠናቸው ጠ/ሚ/ራችን» ገለፃ ከሆነ፡፡
ጋዳፊ የቀበጣጠሩት የሞትና የሽረት ትንቅንቅ ላይ ሆነው ነበር፡፡ ድንግርግራቸው በቂ ምክንያት ነበረው፡፡ ለመከላከል እንኳን ፋታ ባጡበት ቅፅበት ነው ከአልቃይዳ ጀርባ ለመደበቅ የተተራመሱት፡፡ በአባባላቸው ዓለም አልተገረመም፤ ሳቀባቸው እንጂ፡፡
መለስ በአካል ምንም አይድረስባቸው እንጂ፣ በመንፈስ ከጋዳፊ የተሻለ ቦታ ላይ አይደሉም፡፡ ተጨንቀዋል፣ ተጠበዋል፡፡ የአእምሮ እረፍት የሚባል ነገር ከራቃቸው ውለው አድረዋል፡፡ «ዛሬ ነገ የጎዳና ላይ ተቃውሞ ቢነሳ ብለን እንቅልፍ ሳይወስደን አናድርም» ብለው ከትንሽ ደቂቃዎች በፊት የፎከሩት መለስ ዜናዊ፣ የሻዕቢያን ስም ያለቦታው ሲያነሱ የተጨነቀው ገፅታቸው ፍንትው ብሎ ለመታየት በቅቷል፡፡
ሻዕቢያን ሙጥኝ ያስባላቸው ጭንቅ ነው፡፡ አይገርምም፤ ያስቃል እንጂ፡፡
ለመለስም ሆነ ለጋዳፊ፣ ከጭንቅ መገላገያው ዘይቤ በጣም ቀላል ነው፡፡ ድፍረትን፣ ቅንነትንና ጀግንነትን ግን ይጠይቃል፡፡
ስልጣንን በፈቃደኝነት መልቀቅ!!!
አሁኑኑ!!!
ምን እየጠበቁ ነው?
ፀሃፊውን ለማግኘት serk27@gmail.com
SOURCE ABUGIDA

Monday, December 2, 2013

የወያኔ አገዛዝ በመልዕክተኞቹ በኩል ላቀረበው የ“እንደራደር” ጥያቄ ከግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የተሰጠ ምላሽ



ወያኔ ኢትዮጵያ ዉስጥ የገነባዉ ሥርዓት በከፍተኛ ችግሮች የተወጠረ ነው። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ የመሪው ሞት በወያኔ መሀል ያስከተለው ቀውስ፤ የሕዝብ ሁለገብ ትግል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጎለበት መሄድ የፈጠረበት ስጋት እና ምርጫ በደረሰ ቁጥር የሚደርስበት ጭንቀት መጨመር ተደማምረው ውጥረቱን ወደ ከፍተኛ ደረጃ እያደረሱት መሆኑን የሚያሳዩ በቂ ምልክቶች አሉ። የእስካሁኑ ተሞክሮዓችን እንደሚያሳየው ወያኔ ውጥረት ሲበዛበትና መዉጪያና መግቢያዉ ሲጠፋዉ ፣ ተቃዋሚ ድርጅቶችን “እንወያይ፣ እንደራደር” በማለት ለውጥረት ማስተንፈሻ ጊዜ የሚገዛ መሆኑን ነው። ሰሞኑን በወያኔ አገዛዝ መልዕክተኞች በኩል የደረሰንን “የእንደራደር” ጥያቄ ንቅናቄያችን በዋናነት ያየው ወያኔ እንደለመደው ድርድርን ለውጥረት ማስተንፈሻነት ለመጠቀም እየሞከረ መሆኑን ነው።
የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚመኘው ዲሞክራሲያዊ ለውጥ በሰላማዊ መንገድ በሚደረግ ትግልና በጠረጴዛ ዙሪያ በሚደረጉ ዉይይቶች ቢመጣ የግንቦት 7 ምርጫ መሆኑን ንቅናቄያችን በተደጋጋሚ ግልጽ አድርጓል። ግንቦት 7ን ሁለገብ ትግል ውስጥ እንዲገባ ያስገደደው የወያኔ እምቢተኝነትና እብሪት ብቻ ነው።
የግንቦት 7 ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የሰሞኑ የወያኔ የእንደራደር መልዕክት እንደደረሰው በጉዳዩ ዙሪያ በሰፊው ከተወያየ በኋላ ይህ ጉዳይ የኢትዮጵያን ሕዝብ ባጠቃላይ እንጂ ግንቦት 7ን ብቻ የሚመለከት ጉዳይ እንዳልሆነ ከድምዳሜ ላይ ደርሷል። ይህ ጉዳይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ከሚያደርገው ትግልና እየከፈለ ካለው መስዕዋትነት ጋር በቀጥታ ግንኙነት አለው። በመሆኑም፤ ለቀረበልን ጥያቄ ግልጽ መልስና፤ ድርድር ስለሚባለው ጉዳይም ያለንን አቋም ጉዳዩ በቀጥታ ለሚመለከተው የኢትዮጵያ ሕዝብና የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች ሁሉ ለማቅረብ የሚያስችል ተጨማሪ አጋጣሚ አድርገን ወስደነዋል። በዚህም መሠረት ለቀረበልን ጥያቄ የሰጠነዉን መልስና አቋማችንን በድርጅታችን ድረ ገጽ ላይና በሌሎች መገናኛ ብዙሀን በኩል በይፋ ለመግለጽ ወስነናል።
በድርድር ስለሚመጣ ለውጥ ያለን የመርህ አመለካከት:
ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ግልጽ እንዳደረግነው ድርጅታችን ከምሥረታው ጀምሮ የትግል ስልቱን ሲወስን እምነቱ አድርጎ የተነሳው ዴሞክራሲያዊ ለውጥ በሀገራችን በሰላማዊ መንገድና በድርድር ቢመጣ በእጅጉ የሚፈልገውና የሚመኘው መሆኑን ነው:: ድርጅታችንን ወደ ሁለንተናዊ ትግል የገፋው በመግቢያው ላይ እንደገለጽነው የወያኔ እብሪት ብቻ ነው:: የቀረበልን ምርጫ በባርነትና በውርደት መኖር ወይም ለነፃነት እየታገልን መሞት ቢሆን ኖሮ ንቅናቄያችን የሚመረጠው ምን ግዜም ለነፃነትና ለአገር አንድነት ታግሎ በክብር መሞት መሆኑን በተደጋጋሚ ለሕዝብ ግልጽ አድርገናል። ይህ የማይናወጥ አቋማችን ደግሞ ለይምሰል የተቀመጠ አቋም ሳይሆን ከልባችን የምናምንበትና ኢትዮጵያን ጨምሮ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ አባላቶቻችንን ያሰባሰብንበት አቋም ነው። ዛሬ በትግሉ ግንባር የምንንቀሳቀሰውና ወደ ግባችን የሚወስደንን ተጨባጭ እርምጃዎች እየወሰድን ያለነውም በዚሁ አቋማችን ዙሪያ ነዉ።
ይህ አቋማችንና እምነታችን በአንድ ላይ ጎን ለጎን የሚሄዱ ሁለት መርሆችን አጣምሮ የያዘ ነዉ። አንደኛው፣ ሂደትን በሚመለከት ሁሌም ለድርድር ክፍት መሆኑን የሚያመለክት ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ፣ ይህ የድርድር ሂደት እንዲያው ለለበጣ የሚደረግ ሳይሆን ወደሚፈለገው ነጻነት በአነስተኛ መስዕዋትነት ሊያደርስ ይችል ከሆነ በሩን ላለመዝጋት እንጂ፣ በምንም አይነት ዋና ውጤቱን፤ ማለትም ኢትዮጵያን እውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ሀገር ማድረግን፤ የሚቀይር ወይንም ከዚያ ያነሰ ውጤትን ለመቀበል መፍቀድን ፈጽሞ የማያመለክት መሆኑን ነው::
በእኛ በኩል ድርድሩን አስፈላጊና ጠቃሚ የሚያደርጉት መነሻ የፖለቲካ እሳቤዎችም ከእነኝሁ ሁለት መንታ ገጽታዎች የሚመነጩ ናቸው:: በድርድር ለሚገኝ ፍትሀዊና እውነተኛ ውጤት ክፍት መሆናችንን ሁሌም እናሳያለን፤ ነገር ግን ይህን የምናደርገው የሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነት የተረጋገጠባትን ኢትዮጵያን እውን ማድረግ የሚጠይቀውን ማንኛውንም መስዋዕትነት መከፈል አለበት የሚለውን መሠረታዊ የአካሄድ መርህ በመመርኮዝ እንጂ መርሀችንን ለድርድር ለማቅረብ እንዳልሆነ በግልጽ መታወቅ ይኖርበታል::
ስለዚህም:
ሀ)    የድርድሩ ውጤት የኢትዮጵያን ሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነት ያረጋገጠ የዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን በአስቸኳይ እውን ማድረግ መሆን ይኖርበታል:: ይህ ዋናው ግብ ሆኖ ከዚህ በመለስ የሚኖሩ በሂደት የሚገኙ አነስተኛ ግቦች ሊኖሩ ይችላሉ (ለምሳሌ የፖለቲካ እስረኞች ማስፈታት…ወዘተ):: ሆኖም በምንም አይነት ለእነኝህ መለስተኛ ግቦች ተብሎ ዋናውን ግብ የሚያሳጣ ወይንም ጊዜውን ያላግባብ የሚያስረዝም ድርድር፣ ድርድር ነው ብሎ ድርጅታችን አይቀበልም። ስለዚህም ዋናው የድርጅታችን ዓላማና ግብ የሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነት ፣ በፍጹም ለድርድር የሚቀርብ ጉዳይ አይደለም:: በሥልጣን ላይ ባለው ኃይል በኩል ወደዚህ ግብ ለመድረስ ቁርጠኝነቱ በሌለበት ሁኔታ በሚደረግ ማንኛውም አይነት ድርድር ውስጥ ግንቦት 7 አይሳተፍም::
ለ)  በግንቦት 7 እምነት ማንኛውም ድርድር ወያኔ ከግንቦት 7 ጋር በተናጠል የሚያደረገው ሳይሆን ጉዳዩ የሚመለከታቸውን ሁሉንም የፖለቲካ ኃይሎች ያካተተ መሆን ይኖርበታል:: ድርጅቶችን በተናጠል እየለያዩ “እንደራደር” ማለት በራሱ ጊዜያዊ የፖለቲካ ጥቅም ስሌትን የያዘ እሳቤ እንጂ፣ በዘላቂነት አገሪቱን እውነተኛ ዴሞክራሲያዊ አገር ለማድረግ መፈለግን አያመለክትም:: ለአንድ ድርጅት ለብቻው የሚመጣ ወይም የሚጠቅም ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት የለም:: ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት የመፍጠር ፍላጎት ያለው ድርድር በአገሪቱ ያሉትን የተለያዩ የፖለቲካም ሆነ የሲቪክ ኃይሎችን ያካተተና ያመኑበት መሆን ይኖርበታል:: የሚደረገው ድርድርም ማን በስልጣን ላይ ይውጣ ወይንም የፖለቲካ ስልጣንን ባሉት ኃይሎች መሀከል እንዴት እናከፋፍለው የሚል የስልጣን ቅርምት ድርድር ሳይሆን፤ ሕጋዊና የሕዝቡን የሥልጣን ሉዓላዊነት ባረጋገጠ ሁኔታ የፖለቲካ ስልጣን እንዴት እንደሚያዝ ፍትሀዊ የሆነ ሂደትን ለማስጀመር የሚደረግ ድርድር መሆን አለበት::
ሐ) ቀደም ብለን እንደጠቀስነው ይህ ጉዳይ የሚመለከተው አንድን ድርጅት ወይንም የፖለቲካ ድርጅቶችን ብቻ ሳይሆን መላውን የኢትዮጵያን ሕዝብ ነው:: ይህ እስከሆነ ድረስ እንዲህ አይነት ድርድር ከሕዝቡ በተደበቀ ሁኔታ በሚስጥር የሚካሄድበት ምንም ምክንያት የለም::
2)   ከዚህ በፊት ከወያኔ ጋር ከተደረጉ ድርድሮች ያገኘናቸው ተመክሮዎችና ከዚህ በመነሳት ወደፊት በሚደረጉ ምንም አይነት ድርድሮች እንዳይደገሙ ለመጠበቂያ የሚሆኑ ከአሁኑ መወሰድ ያለባቸው እርምጃዎች
ከማንኛውም ወገን ጋር የሚደረግ ድርድር የተደራዳሪዎቹ ምንነት፤ ውስጣዊ ባህርያቸውን፤ ከተለምዶ ተግባራቸው ያላቸውን ተአማኒነትና ወደዚህኛው ድርድር ያመጣቸውን ምክንያቶች በበቂ ከመገንዘብ ጋር ተያይዞ የሚታይ ጉዳይ ነው:: ቃሉን አክባሪና ተዓማኒ ከሆነ ሰው ጋር የሚደረግ ድርድርና ያለፈው ታሪኩ ምንም አይነት የተዓማኒነት ባህርይ ከማያሳይ ቡድን ጋር የሚደረግ ድርድርም ሆነ ለድርድሩ የሚደረግ ዝግጅት ለየቅል ናቸው:: ይህ ማለት ግን ተዓማኒነት ካለው ኃይል ጋር ብቻ ነው ድርድር የሚካሄደው ማለት አይደለም:: በፍጹም ተዓማኒ ካልሆነ ኃይል ጋር የሚደረግ ማንኛውም ድርድር ግን ድርድሩ በእርግጥም ተግባራዊ ሊሆን የሚችል መሆኑን የሚያሳዩ ጠንካራ መጠበቂያዎች (System of Verification) እንዲሁም ግልጽ የመተግበሪያ ሥርዓቶች (Implementation Mechanism) ሲደረጉለት ብቻ ነው ከምር ሊወሰድ የሚችለው:: ከዚህም ባሻገር ግን መጀመሪያውኑ ወደ ድርድር የሚመጣው ለጊዜያዊ የፖለቲካ ጥቅም ሳይሆን በእዉነተኛ መንፈስ ከድርድር የሚመጣውን ውጤት በመፈለግ መሆኑን የሚያሳዩ “የመተማመኛ” ምልክቶች ሲያሳይ ነው በእርግጥም ወደ ድርድር የመጣው ከልቡ ድርድሩንና ከድርድሩ የሚመጣዉን ዉጤት ፈልጎ መሆኑን ለማመን የሚያስችለው::
ወያኔ ከተቀናቃኝ ወገኖች ጋር “ድርድር” ሲያደርግ የመጀመሪያ ጊዜዉ አይደለም:: እኛ እስከምናውቀው ድረስ ምናልባት በኃይል ይበልጡኛል ብሎ ከሚያምናቸው ወገኖች ጋር ካልሆነ በስተቀር፣ በረሃ ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ በማንኛውም ጊዜ ለቃሉ ታማኝ፤ ለመርሁ እውነተኛ፤ ለደረሰበት ስምምነት ተገዢ ሆኖ አያውቅም:: ይልቁንም ሶስተኛ አደራዳሪ ወገኖችን በሚያሸማቅቅና በሚያሳፍር መልኩ ውሸትን እንደ አዋቂነት፤ ማጭበርበርን እንደ ብልጠት፤ የተስማማበትን በገሀድ ማፍረስን እንደ የአመራር ብልሀት አድርጎ የሚያይ፤ ምንም እፍረትና ጨዋነት የሚባል ነገር ያልፈጠረበት እኩይ ኃይል ነው:: ከራሱ የድርጅት ጥቅምና በስልጣን ከሚገኝ የዝርፊያ ሀብት ማካበት ባሻገር፤ ለአገር ዘላቂ ጥቅም ብሎ የራሱን ጥቅም አሳልፎ የሚወስደው ምንም እርምጃ እንደሌለ በተግባር በተደጋጋሚ ያረጋገጠልን ኃይል ነው:: በግንቦት 7 ውስጥ ያለን ወገኖች ይህንን የወያኔ ባህርይ በንድፈ ሀሳብ ደረጃ ሌሎች ጽፈውት ያነበብነው ሳይሆን፣ እራሳችን በተግባር በተሳትፈንበት ሂደት ያገኘነው ጥልቅ ግንዛቤ ነው:: ይህንን ደግሞ በአንድ አጋጣሚ ብቻ ሳይሆን ከድርጅቱ ታሪክ ጋር የተጣበቀ፤ በአመራር አባላቱ ላይ እንደ ግል ባህርይ የሰረጸ መሆኑን እስክንገነዘብ ድረስ በተደጋጋሚ የተመለከትነው ነው:: ስለዚህም ከዚህ ኃይል በኩል የሚመጣን የ “እንደራደር” ጥያቄ ከዚህ በፊት እንዳደረገው ለገባበት የፖለቲካ ውጥረት ማስተንፈሻ፣ ለውሸት ፕሮፓጋንዳው መጠቀሚያ፤ ለጊዜያዊ የፖለቲካ ትርፍ መሰብሰቢያ፤ የዴሞክራሲ ታጋዮችን ትጥቅ ማስፈቺያና ወኔ መስለቢያ አድርጎ እንዲጠቀምበት በፍጹም አንፈቅድለትም:: ስለዚህም ከላይ በመርህ ደረጃ ከጠቀስናቸው ሶስት ጉዳዮች በተጨማሪ ምንም ዓይነት ድርድር ከመደረጉ በፊት ወያኔ ጉዳዩን ከምር የወሰደው መሆኑን የሚያሳዩ “የመተማመኛ” እርምጃዎች መውሰድ አለበት ብለን እናምናለን::
እነኝህም፣
ሀ)  ሁሉንም የፖለቲካ እስረኞች፤ ጋዜጠኞች፤ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መፍታት:: ይህ ደግሞ በግልጽ     የሚታወቁ እስረኞችን ብቻ ሳይሆን በድብቅ የተቋቋሙ ማጎሪያና ማሰቃያ ቤቶች ያሉትን ሁሉ ማጠቃለል አለበት።
ለ)  በሕዝብ በተለይ በተቃዎሚ ኃይሎች ላይ ወያኔ በየቀኑ እያካሄደ ያለውን ወከባና እንግልት ባስቸኳይ ማቆም፣ ሰብዓዊና የዜግነት መብታቸውን ማክበር አለበት።
ሐ)   በፖለቲካ ምክንያት ከዚህ በፊት የተወሰዱ ሁሉም ዓይነት ፍርድ ተብዮ ውሳኔዎች እንዲሻሩ ማድረግ፤ በሂደት ላይ ያሉ ከፖለቲካ ጋር የተያያዙ ምንም አይነት ክሶችን ማቋረጥ አለበት።
መ)   ሕዝብን በፍርሃትና በስጋት ለማቆየት ሆነ ተብለው የወጡ አፋኝ ህጎችን በአስቸኳይ ማንሳት አለበት።
ሠ)   ማንኛውም ድርድር ገለልተኛ የሆኑ ሶስተኛ ወገኖች ባሉበት፤ የድርድሩ ሂደት በምስልና በድምጽ ተቀርጾ በገለልተኛ ወገኖች እጅ ብቻ የሚቀመጥ፣ የድርድሩ ቦታም የተደራዳሪ ወገኖች በጋራ በሚስማሙበት ቦታ መሆኑን መቀበልና ይህንንም በግልጽ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ማሳወቅ አለበት።
እነኝህ ከላይ ያስቀመጥናቸው በወያኔ በኩል የሚወሰዱ “የመተማመኛ” እርምጃዎች ለተቃዋሚዎች ተብሎ የሚወሰዱ እርምጃዎች አይደሉም:: ወያኔ እነዚህን እርምጃዎች ለመውሰድ ቁርጠኝነት ሳይኖረው ለእውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መመስረት የሚደረግ ድርድር ላይ ከምር ይሳተፋል ብለን ማመን በፍጹም ስለማንችል ነው ::
እስከዚያው ድረስ ግን ግንቦት 7ም ሆነ ሌሎች ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መመስረት በቁርጠኝነት የምንታገል ኃይሎች፣ ወያኔ እነኝህን የመተማመኛ እርምጃዎች እስኪወስድና ቀደም ብለው በተቀመጡት መርሆች መሠረት በሚደረግ ድርድር በተግባር ሊመነዘር የሚችል ስምምነት፣ አልፎም ለምንም አይነት ማጭበርበርና መንሸራተት እድል የማይሰጥ ጠንካራ መጠበቂያዎች መኖራቸው እስኪረጋገጥ ድረስ፣ የጀመርነውን ትግል ይበልጥ አጠናክረን የምንገፋበት እንጂ በምንም አይነት ለአንድ አፍታም ቢሆን በድርድር ስም የማንዘናጋ መሆኑን አበክረን እናስታውቃለን::
የግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ፣
ኅዳር 23፣ 2006 ዓ:ም

Saturday, November 30, 2013

ቴዎድሮስ አፍሮ ክስ ይቀርብበታል ተባለ ፣ፕሮሞተሮቹም ችግሩን ለመፍታት እየጣርን ነው ብለዋል ።

በሰሜን አሜሪካ ከፍተኛውን የቴዲ አፍሮ ፕሮሞሽንንን በመስራት የሚታወቀው( KMF INC ) ጋር የረጅም ጊዜ ስራ እንዳላቸው እና የተደነቀለት ስራዎችን መስራታቸው ይታወሳል ።ሆኖም እንደ ዉላቸው መሰረት መሄድ ያልቻሉት በቴዲ አፍሮ ውል ማፍረስ ምክንያት መሆኑን ገልጸዋል ። http://www.maledatimes.com/?p=9888




Friday, November 29, 2013

"The Ethiopian Gov. Is Part Of The Problem" -Abebe Gellaw

SaharaTV’s Adeola Interviews Abebe Gellaw on deportation of Ethiopians in Saudi Arabia




በሳውዲ አገር የተፈጸመው የኢትዮጵያውያን ውርዴት ያተስተናገደው ማን እንደሆን የማያውቅ ወይም የሚጠራጠር ካለ መልሱ (ተ.ሀ.ሕ.ት.) ነው። | Zehabesha Amharic

በመጀመርያ የወገናችሁ ሥቃይና መከራ አንገብግቧችሁ ሲያለቅሱ አልቅሳችሁ፣ሲከፉ አብሮ ለምከፋት፣ሲቸገሩ ችግራቸውን አብሮ ለመጋራትና በደላቸው የናንተ በደል መሆኑን ለማሳዬት በዓለም ዙርያ ለምትገኙ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች በሙሉ በጣም ኮርቸባችሁ አለሁ። read more
በሳውዲ አገር የተፈጸመው የኢትዮጵያውያን ውርዴት ያተስተናገደው ማን እንደሆን የማያውቅ ወይም የሚጠራጠር ካለ መልሱ (ተ.ሀ.ሕ.ት.) ነው። | Zehabesha Amharic

MUST WATCH!!!Very heart touching speech and poem by beloved Ethiopian atrist Ayalew Mesfin.

A great speech by beloved Ethiopian artist Ayalew Mesfin, Thank you Ayalew for raising your voice and solidarity on Ethiopians in Saudi. You have big place on Ethiopians heart. click the link below

Another a Heart touching News from Beirut, Lebanon (ከቤሩት የተሰማ አሰቃቂ መረጃ)

ከቤሩት የተሰማ አሰቃቂ መረጃ (ይህን ቪድዮ ከ18 ዓመት በታች የሆኑ እንዲያዩት አይመከርም)
ወደ ዘ-ሐበሻ ዝግጅት ክፍል በፌስቡክ የግል መልዕክት አንድ እህት ብታነጋግሩኝ አሳዛኝና ማንም ያልዘገበው መረጃ ቤሩት ውስጥ የተፈጸመ አቀብላችኋለሁ አለችን። ፈቃዳችንን ገልጸን ስልኳን ተቀብለን ወደ ቤሩት ደወልንላት። አነጋግርናት። ሌሎችንም እንዲሁ አንጋገርን። ከዚያም የሚከተለው አሳዛኝ መረጃ እንዲህ ተቀናበረ።


Thursday, November 28, 2013

Breaking News: Four People Struck and killed by Car Accident in Addis Ababa | Zehabesha – Latest Ethiopian News Provider

Breaking News: Four People Struck and killed by Car Accident in Addis Ababa | Zehabesha – Latest Ethiopian News Provider

«ሰው ለሰው» የቴሌቪዥን ተከታታይ ድራማ በወ/ሮ አዜብ መስፍን ትእዛዝ ስክሪፕቱን እንዲቀይር ተገደደ።

«ሰው ለሰው» የቴሌቪዥን ተከታታይ ድራማ በወ/ሮ አዜብ መስፍን ትእዛዝ ስክሪፕቱን እንዲቀይር ተገደደ።

 ኢሳት ዜና :- በኢትዩጵያ የቴሌቪዥን ድራማ ታሪክ በረዥምነቱ ቀዳሚውን ቦታ በመያዝ የሚታውቀው ሰው ለ ሰው ተከታታይ ድራማ 109 ክፍሎች ያህል ከተላለፈ በኃላ፣ ሰዎች በማህበራዊ ድህረ ገጾች የድራማው ተዋንያን የሆነውን በትወና ስሙ አስናቀ የተባለውን ከቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ባለቤት ከወ/ሮ አዜብ መስፍን ጋር በማመሳስል ገጸባህሪውና ወ/ሮ አዜብ መስፍን ባለስልጣናትን በገንዘብ ይገዛሉ ፤ ፍትህን ይረግጣሉ ፤ በሰው ህይዎት ይነግዳሉ፡ ፤ ሰው ያስገድላሉ፤ ህዝብን ያስለቅሳሉ፤ በወንጀል ይነግዳሉ፤ ሰው በላ እና ነፍሰ ገዳይ አምባገነን ናቸው ሲሉ እንደሚተቹዋቸው ይታወቃል።
ጉዳዩ ያሳሰባቸው ወ/ሮ አዜብ መስፍን ድራማው የመንግሰትን ስራ እያንቋሸሸ ፤ ከመንግስት ፍላጎት ውጭ እየሄደ በመሆኑ እንዲቀየር የኢቲቪን አስተዳዳሪዎች ማዘዛቸውን የወስጥ ምንጮች ገልጸዋል። ውስጥ አዋቂዎች ድራማው የወ/ሮ አዜብ መስፍንን ታሪክ የተከተለ እና አብዛኛውን የመንግስት ባለስልጣናት የመክበሪያ ዘዴ የጠቆመ በመሆኑ መንግሰት እንደ ነገሪ ሰሪ ተመልከቶታል ብለዋል። ጉዳዩ ዙሪያ የኢቲቪን ባለስልጣናት ለማነጋገር ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም።

Wednesday, November 27, 2013

ፍትሕና ነፃነት እንፈልጋለን

(በ ለምለም ሀይሌ) 
ባሁኑ ግዜ በሀገራችን ያለውን ሰላማዊ ትግል አስመልክቶ የተለያዩ ነጥቦችን ማንሳት ይቻላል። ከአመት በላይ ያስቆጠረውን የድምጻችን ይሰማ ሰላማዊ ትግል፣ የሰማያዊ ፓርቲ እና የአንድነት ፓርቲ እያደረጉት ያለውን ከፍተኛ የሆነ እንቅስቃሴ ይህ ነው የሚባል አይደለም። በተለይ በ 2009 ዓ ም በወጣው ANTI TERRORISM LAW በታጠረውና ምንም አይነት የመናገር ነጻነት በሌለበት ሀገር ውስጥ ሆነው ራሳቸውን ለአደጋ አጋልጠው በሀገራችን ያለውን የመብት ረገጣ፣የዜጎች ያለአግባብ መፈናቀል ይብቃ በማለት እያደረጉት ያለውን ከፍተኛ ትግል ይህ ነው የሚባል አይደለም። ይህ ነገር ለሌሎች አስተማሪና በተለይ እዚህ ነጻነት ባለበት ሀገር ለምንኖር ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን የበለጠ እንድንሰራና እንድንታገል የሚያደርግ ነው።
የሰማያዊ ፓርቲ በቅርብ ግዜ እያደረገ ያለው ከፍተኛ ትግልና ሰላማዊ ሰልፍ የሚኖረውን የህዝብ ብዛት ስንመለከት፣ ለወጣለት አላማ ምን ያህል ቆርጦ የተነሳ ህዝብ እንዳለ እንረዳለን። ሆኖም ግን በዚህ ትግል ውስጥ የሚደርስባቸው እና እየደረሰባቸው ያለ ከፍተኛ የሆነ ችግር እንዳለ ግልጽ ነው።
በተለያዩ ቦታዎች የቅስቀሳ ስራቸውን እንዳያደርጉ ከመታገድ ጀምሮ እስከ ድብደባና እስር ያሉ ጉዳቶች ይደርስባቸዋል። ያልተፈቀደላችሁ ቦታ ቅስቀሳ አካሂዳችዃል፣ እንዲሁም ያልተፈቀደላችሁ ቦታ ሰላማዊ ሰልፍ ወታችዃል በሚሉ ጥቃቅንና ተልካሻ ምክንያቶች ከሚድያ ሽፋን ውጭ በመሆን በአባላቱ ላይ እየደረሰ ያለውን ድብደባና እስር፣ ይህን ሰላማዊ ትግል ለማስቆም ከተደረጉ ጥረቶች መሀከል ይጠቀሳሉ።
ነገር ግን የትግሉ መሪዎች ይህን ሁሉ በገዢው መንግስት እየደረሰባቸው ያለውን ችግር በመቋቋም የያዙትን አላማ ከግብ ለማድረስ ያላሰለሰ ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ። ለ22 አመት በአንድ ጨቋኝ መንግስት ስትመራ ለቆየች ሀገር ትክክለኛና ደሞክራሲያዊ የሆነ አስተዳደር ለማምጣት ከፍተኛ የሆነ መስዋእትነትን ይጠይቃል።


ስለዚህም ይህንን በአለም ያለ የነጻነት ናፋቂ ኢትዮጵያውያን እና በተለይም በሀገር ውስጥ ላለው ከማንም ቀድሞ ጥቃት ለሚደርስበት ወገናችን ከጎን በመሆን ይህን ሰላማዊ ትግል ከዳር ለማድረስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳንል በጋራ በመሆን በወያኔ መንጋጋ ውስት ወድቃ ያለችውን ሀገራችንን ነጻ እናውጣት።

Sunday, November 24, 2013

“እኔ ራሴ ስድስት ያበዱ ሴቶችን ይዤ መጥቻለሁ..” ራውዳ ጀማል – ከሳዑዲ ተመላሽ ኢትዮጵያዊት (ቃለ ምልልስ)

“እኔ ራሴ ስድስት ያበዱ ሴቶችን ይዤ መጥቻለሁ..” ራውዳ ጀማል – ከሳዑዲ ተመላሽ ኢትዮጵያዊት (ቃለ ምልልስ)

Rawda Jemal
በሃገር ቤት እየታተመ የሚወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሃገራቸው ከተመለሱ ኢትዮጵያውያን ጋር ቃለ ምልልስ አድርጓል። ቃለ ምልልሱ ዘ-ሐበሻ ከዚህ ቀደም ትዘግባቸው የነበሩ የሳዑዲ ሕይወቶችን የሚያጠናክሩ በመሆናቸው ጋዜጠኛ አበባየሁ ገበያው ያደረገችውን ቃለምልልስ ለአንባቢዎቻችን እንደወረደ ይኸው፦
ራውዳ ጀማል ትባላለች፡፡ የሃያ ዓመት ወጣት ናት፡፡ ስለራስዋም ሆነ በሳኡዲ ስላሉ ኢትዮጵያውያን ወቅታዊ ሁኔታ ስታወራ እያለቀሰችና እየተወራጨች ነው፡፡ ለማነጋገር ስቀርባት “ወንድ ከሆናችሁ ጋዜጠኞች ነን፣ የህዝብ አፍ ነን ካላችሁ፤ እዚህ ተቀምጣችሁ፣ “ሁለት ሰው ሞተ” እያላችሁ ከምታቅራሩ ሳኡዲ ሂዱና በየቀኑ ሁለት ሶስት ሰው የሚሞትበትን እልቂት ተመልከቱ፣ “ሰዎቹን ምን እየሰራችሁ ነው?” ብላችሁም ጠይቁልን” አለችኝ። መቅረፀ ድምፄን ሶስት አራት ጊዜ ያስጠፋችኝ ቢሆንም በመጨረሻ ግን ለቃለ ምልልስ ፈቃደኛ ሆነችልኝ፡፡
ስንት ዓመት ቆይተሽ መምጣትሽ ነው?
ከሁለት ዓመት በኋላ ነው የመጣሁት፡፡ እስከ አስረኛ ክፍል የተማርኩት አዲስ አበባ ቢሆንም፤ የኮምቦልቻ ልጅ ነኝ፡፡
እንዴት ነበር የሄድሽው?
በፓስፖርት… በኮንትራት ነበር የሄድኩት … ካላስ! የሰውየው ልጆች ግን “የማይሆን” ፊልም ተመልከቺ እያሉ ያስቸግሩኝ ነበር፡፡ ሲመረኝ ጠፍቼ ወጣሁ፡፡ ከዚያም ከጓደኞቼ ጋር በነፃነት ቤት ተከራይተን እየኖርን፣ በ1800 ሪያል ተቀጥሬ መስራት ጀመርኩኝ፡፡ ቤተሰቤንም ገንዘብ እየላኩ እረዳ ነበር፡፡
ወደ አገርሽ እንዴት ተመለስሽ?
ውጡ ሲባል… ረብሻ ሲነሳ.. ጓደኞቻችን ሲሞቱ.. ሲደፈሩብን.. ‘ድሮም ስደተኛ ክብር የለውም’ ብዬ ተመልሼ መጣሁ..ከሚገሉኝ ከሚያበለሻሹኝ ብዬ እጄን ሰጠሁ፡፡ ብዙ ኢትዮጵውያኖች ችግር ላይ ናቸው.. እባካችሁ ድረሱላቸው፡፡ ብርዱም ፀሃዩም ሲፈራረቅባቸው.. ያሳዝናሉ፡፡ ብዙ ያልመጡ አሉ፤ መምጣት እየፈለጉ፡፡ ስቃይ ላይ ናቸው፡፡ እኔ አሁን አስራ ሶስት ቀን ታስሬ ነው የመጣሁት፡፡ እስቲ ስለ እስሩ ንገሪኝ … ሁለት ቀን ያለ ምግብ ያለ ውሃ ነው የታሰርነው። ከዛ በኋላ ግን ጥሩ ምግብ ሰጥተውናል፣ ጥሩ መኝታም አግኝተናል፡፡ ብዙዎቹ ግን ከእኛ የባሰ ችግር ላይ ናቸው፡፡ መጠለያ ያላገኙ አሉ… ኤምባሲያችንም አይሰማም እንጂ ስንት ጊዜ ደውለን ተናግረናል መሰለሽ፡፡ ግን የሚሰማ የለም፡፡ ከአገራችን ውጡ ካሉ በኋላ ትዕግስት ያጡና መልሰው ይዩዙናል፡፡ በዛን ጊዜ አበሻው፣ ሻንዛ/ጩቤ ይመዛል፡፡ ፖሊስ ራሱን ለማዳን ይተኩሳል። እኔ እንደውም ደህና ነኝ፤ እዛ ላሉት ድረሱላቸው። በምድረ ዱርዬ እየተደፈሩ ነው ያሉት /ለቅሶ/ ስንት ህፃናት አሉ የሚሞቱ፣ የሚታመሙ፡፡ ስንመጣ ደሞ፤ ሻንጣ አትያዙ ተብለን ተመናጭቀን…በጥፊ ተመትተን..መከራችንን በልተናል፡፡
ወንዶችና ሴቶች ለብቻ ነበር የተቀመጣችሁት?
የተቀመጣችሁት አትበይ! የታሰራችሁት በይ፡፡ … የሴት እስር ቤት ለብቻው ነው በሴቶችና በህፃናት ለቅሶ የተሞላ ነው፡፡ እኔ ራሴ ስድስት ያበዱ ሴቶችን ይዤ መጥቻለሁ…/ለቅሶ/
አሁን ቤተሰብ እየጠበቅሽ ነው?
ነበረ ግን ሻንጣዬ ጠፋብኝ፡፡ በርግጥ ጤነኛ ሆኖ መምጣትም ቀላል አይደለም፡፡ እዛ ያሉትን ጥለናቸው ስንመጣ እያለቀስን ነው፡፡ እስር ቤቱ ውስጥ አንድ እርጉዝ ሞታብናለች፡፡ እዛው እስር ቤት እያለን ምጥዋ መጣ፤ ግን የህክምና እርዳታ ባለማግኘትዋ ሞተች፡፡
እስር ቤት ያሉት ምን ያህል ይሆናሉ?
ሰማኒያ ክፍል አለ..በየክፍሉ ስልሳ አምስት ስልሳ አምስት ሰው ነው ያለው፡፡ መካሲመሺ እስር ቤት ይባላል፡፡ የወንድና የሴት እስር ቤት የተራራቀ ነው፡፡ በጣም ረጅም ከመሆኑ የተነሳ በመኪና እንጂ በእግር አይሞከርም፡፡ በአሁኑ ሰዓት በከተማው ያለው እስር ቤት ሞልቶ የመዝናኛና የስብሰባ አዳራሹን ሁሉ እስር
ቤት አድርገውታል፡፡ የተደፈሩት የሞቱት..ሴቶች ብዙ ናቸው፡፡ አንዷን እርጉዝ ለሶስት ሲደፍሯት ሞታለች፡፡
የሌሎች አገር ስደተኞችም እየወጡ ነው ተብሏል…
አዎ፡፡ ኢትዮጵያዊው ከበደሉ ብዛት የተነሳ እየተናነቀው እኮ ነው ግጭቱ የሚከረው፡፡
ሚስቱን እህቱን ከእጁ መንትፈው ሊወስዱበት ሲሉ ነው ጦርነት የሚነሳው፡፡ አበሻ ወንድ እየሞተ ያለው ‹‹ሴቶቻችንን አትንኩብን..›› ስለሚል እኮ ነው፡፡ ኤምባሲው ሊደርስላቸው ይገባል፡፡

Tuesday, November 19, 2013

THIS IS ABOUT ETHIOPIANIZM!!!

This is not about politics, religion or ethinicity. Our brothers and sisters in Soudi Aribia are beaten, raped, brutaly abused  because of where they came from not by their ethinic groups, relegion or their political viewies. They are abused and lost their lives because they are Ethiopians and they don't have a government to care and to stands for their lives. But there are so many Ethiopians all over the world who is bleeding inside and sleepless for those Ethiopians who is in suffer and fallen in the hands of those mindless Arabs, we are raising our voices till the end, until they stop doing what they are doing right now. 
Even if we don't have government who cares for us, we are here for eachothers. This is what we learn from our patroit ancestors who never gave up for their enemies, who were the winners, who were giving their blood for their people, who lost their lives for their country, who were out there in the field for war with their soldiers. This is what we learn from them. So we will never stop raising our voises for our brothers and sisters until the end, until we see them free and safe.  
God bless you Tamagn Beyene and all Ethiopian in the world for what you have done so far and who have been out there to show how we feel about the pain of our peoples. I have to say something for those who did nothing since this incident happened, please be aware it's also our problem not only theirs, we have to be there for them in every cance we got while we are in a better situation, this is a time to show our real feeling about our country. As i said from the top this is not about politics, relegion and ethinicity. This is about Ethiopianizm.

Long Live for Ethiopia!
Lemlem Haile

Monday, November 18, 2013

Don't Ignore Abuse Of Ethiopians In Saudi Arabia Says World Class Model Yordanos Teshager





Yordanos Teshager
[The Freeman Report]
Ethiopian Supermodel Yordanos Teshager was the second runner up for Miss Ethiopia in 2004. Since then she has gone on to grace catwalks for the likes of Rock & Republic, Osman Yousefzada and Giorgio Armani. She was featured in Vogue Italia in 2008 and served as UN Ambassador on a mission to Nigeria in 2012.
Black Star News recently sat down with the African beauty to discuss an issue that’s near and dear to her heart, and to millions of Ethiopians -- the recent attacks on Ethiopian migrant workers living in Saudi Arabia at the hands of Security agents there and the authorities. This is how our conversation went.
Black Star News: Please tell us about the recent events that have been taking place in Saudi Arabia against the Ethiopian migrant workers?
Yordanos Teshager: Recently the government of Saudi Arabia ordered that all immigrants living, and working within Saudi Arabia be deported back to their countries. Shortly after this order was issued, the Saudi Arabian authorities begin attacking the tens of thousands of Ethiopian migrant workers living within Saudi Arabia. This was followed by attacks from government backed youth gangs. The atrocities committed by the Saudi Arabian authorities, and youth gangs has now reached intolerable heights; the abuse, killings and dehumanization of defenseless Ethiopians calls for an urgent need for action.
BSN: Instead of the actions that the Saudi Arabian authorities have been taking against the workers, what do you think should have been done as an alternative?
YT: The Saudi Arabian authorities are taking very serious actions against the Ethiopian migrant workers living within their country. They have been killing the workers, physically abusing the workers and committing every other vile, inhumane act against the workers. Instead of the atrocious acts that they are committing against the workers, they should conduct their deportation in a more civilized, humane manner. Ethiopians are very loving, peaceful, hardworking people. The injustice that we are experiencing at the hands of the Saudi authorities should not be tolerated. It’s wrong to treat any group of human beings the way that we are being treated.
BSN: How do you feel this affects, not only the Ethiopians living in and outside of Saudi Arabia, but members of the African Diaspora as a whole?
YT: This affects all members of the African Diaspora, because if they get away with treating one set of our brothers and sisters in this manner, they will think its okay to treat all Africans the same way. We are all one people, there’s no such thing as African Americans, Jamaicans, Haitians, Ethiopians, Kenyans, Liberians, Nigerians, etc. We are one, and we all must come together to fight this great injustice. As the saying goes, “United we stand; divided we fall”
BSN: What are you hoping to see done to stop the heinous acts that are being committed against the workers by the Saudi Arabian authorities?
YT: I’m hoping to see people from all over the world speak out against what’s happening to the Ethiopian men, women and children who are living within Saudi Arabia. Any inhumane act against any living human being, affects all living human beings, whether you’re from Africa or not. We should all be appalled by what’s currently taking place in Saudi Arabia. I’m praying that all Ethiopians living within Saudi Arabia return home to Ethiopia without any further abuse. Until then, we must continue to raise our voices.
BSN: In closing. What message would you like to send to Saudi Arabian King Abdullah bin Aziz and UN Secretary-General Ban Ki-moon in hopes of bringing about your desired results?
YT: I would like to remind Saudi King Abdullah bin Aziz that Ethiopian King Negus granted refuge to the family of Prophet Muhammad, who arrived in Aksum while fleeing from their pagan persecutors.
[Prophet] Muhammad never forgot this and said that, no Muslim was to ever wage war against Ethiopia as a land or a people. How could you who claim to be a true Muslim forget what the Prophet said? And if you truly are a Muslim, you would immediately stop these attacks and allow all of the Ethiopians living within Saudi Arabia to return home without any further harm.
To UN Secretary-General Ban Ki-moon I say, to please do your job. Don’t sit back idly while tens of thousands of innocent Ethiopians are being abused, killed and dehumanized at the hands of the Saudi authorities. You have a duty as the UN Secretary-General, and if you’re not willing to perform your duty, step down and allow someone else who’s willing to properly perform that duty have your position.

Thursday, November 7, 2013

የባቡር ቀለም ለኢትዮጵያ ሕዝብ ምኑ ነው ወገኖቼ?

አረ አሁንስ የ ኢትዮጵያ መንግስት ከጥርሴ አልፎ  አይኔን እያሳቀኝ  ነው ። የሚያስተዳድረውን መንግስት መምረጥ ያልቻለና ለ 22 አመት በአንድ መንግስት ቁጥጥር ስር ለዋለ ምስኪን ሕዝብ አሁን የባቡር ቀለም ምረጥ መባሉ ምን የሚሉት ነው? አረ ለመሆኑ የባቡር ቀለም ለኢትዮጵያ ሕዝብ ምኑ ነው ወገኖቼ? የለት ጉርሱን ማግኘት ተስኖት ፆሙን ለምያድረው ምስኪን ደሃ ሕዝብ የባቡር ቀለም ምኑ ነው? ስልጣን ላይ ከወጣበት ግዜ አንስቶ አሁን ያለንበት ግዜ ድረስ ሕዝቡን ምንም አማክሮ የማያውቅ መንግስት አንዲሁም ሁሉን በገዛ ፈቃዱ ሲፈልጥ ሲቆርጥ የነበረ መንግስት ሌላው ይቅርና የምታዩትንም ሕልም ከኔ ፈቃድ ዉጭ ያለአግባብ አንዳታዩ ማለት የቃጣው መንግስት አሁን ተነስቶ የባቡር ቀለም ማስመረጡ ምን የሚሉት ነው? ወይስ የህዝቡን ሃሳብ የሚሰማ መንግስት አንደሆነ በዚህ ለማሳየት ነው።

 እንደኔ አንድኔ ግን የህዝቡን ልብ ትርታ ማዳመጥ በዚህ ሳይሆን ዛሬ ወገን ደራሽ አጥተው የትም ለወደቁትና ልክ ወላጅ እንደሌለው ሕፃን ልጅ እየተንከራተቱ እንዲሁም የአረብ ፖሊስ መጫወቻ ለሆኑት ወገኖቻችን አለሁ ያገባኛል በማለት ለሕዝቡ ተቆርቃሪነቱን በማሳየት ይመስለኛል። ዉሃ ቢወቅጡት አምቦጭ ነውና ነገሩ አምባገነኑ የኢትፖጵያ መንግስት ህዝቡ የሚለውን ሰምቶ የሚቀይረው ነገር ባይኖርም አኔ የተሰማኝን ከማለት ወደዃላ አልልም።   
ቸር እንሰንብት 

ለምለም ከኖርዌይ 
      

Tuesday, October 15, 2013

Nhatty Man & Jacky Gosse - Fim Esat [NEW! Music Video Clip] - ይህ ትውልድ ፍም...

በጣም ተወዳጅ የሆነው የ ናቲና የ ጃኪ ፍም እሳት የሚለውሙዚቃ በስተመጨረሻ ክሊፑ ተለቋል። በኔ አመለካከት የሙዚቃው መልእክት በኢትዮጵያ የእግር ክኳስ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላደረገውና  ባሁኑ ወቅት በጣም ከፍተኛ ለውጥን ላመጣው ዋልያችን ብቻ ሳይሆን፣ የወያኔ የእግር እሳት በመሆን ጨቛኙን የኢትዮጵያ መንግስት በማንኛውም አቅጣጫ እያፋጠጠ ላለውና እምቢ መረገጥ፣መታፈን፣መጨቆን በቃኝ ላለው የዚህ ዘመን ትውልድ ነው ባይ ነኝ። እስቲ እናንተም ክሊፑን አይታችሁ የራሳቹን አስተያየት ስጡበት። እነሆ ክሊፑ!

ለምለም ከኖርዌይ




Sunday, October 13, 2013

ስብሃት ነጋ ወንጀል ፈፀሙ፤ በአሁን ሰአት በፖሊስ እየታደኑ ነው – ከኢየሩሳሌም አረአያ


ከኢየሩሳሌም አረአያ
sebehatበአሌክሳንደሪያ ቨርጂኒያ ከአንድ ሰአት በፊት ስብሃት ነጋና አብሯቸው የነበረ ግለሰብ በአንድ ኢትዮጲያዊ ላይ ከፍተኛ ድብደባ ፈፅመው ማምለጣቸውን ማረጋገጥ ተችሏል። መስፍን የተባለው ኢትዮጲያዊ በአሁኑ ሰአት በሆስፒታል የሚገኝ ሲሆን የሲቪሊቲ ሩም ፓልቶክ አዘጋጅ አባ መላ በስልክ አግኝቶት ስለሁኔታው ያነጋገረው ሲሆን፤ መስፍን እንደገለፀው በድብደባው ጅርባው እንደተጎዳና ብዙ ደም እንደፈሰሰው ገፆዋል። እነስብሃት ድብደባውን ሲፈፅሙ በቅርብ ርቀት ቪዲዮ እየተቀረፁ እንደነበረና ይህኑን ማስረጃ ለፖሊስ መስጠታቸው ታውቋል። ድርጊቱ ከተፈፀመ በኋላ ፖሊስ በአካባቢው ፈጥኖ የደረሰ ሲሆን፣ በአሁን ሰአት እነስብሃትን ለመያዝ ፖሊስ መሰማራቱ ታውቋል።

Monday, October 7, 2013

ጉልቻ ቢቀያየር ወጥ አያጣፍጥም

ጉልቻ ቢቀያየር ወጥ አያጣፍጥም

ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ አዲሱ ዬኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሆነው መመረጣቸውን ስንሰማ የስራት ለውጥ ለናፈቀን ኢትዮጵያውያን ጉልቻ ቢቀያየር ወጥ አያጣፍጥም የሚለውን የሃገራችን ብሂል ሳናስታውስ ኣንቀርም።



እኛን የናፈቀን መች የፕሬዝዳንት መለዋወጥ ሆነና፣ነገር ግን የኢትዮጵያን ህዝብ የራበው ሰላምና ፍት ህ የሰፈነባት ኢትዮጵያን የሚያስተዳድር አዲስ አሰራርና የስራት ለውጥ ነው እንጅ፣ ከውጭ አምባሳደሮች የሻይና ቡና አጣጭ እንዲሁም ከችግኝ ተከላ ያላለፈ ፕሬዝዳንትነት ለራሱ ካልሆነ በስተቀር ለሃገራችን ለውጥ ያመጣል ብዬ አላስብም።


ለማንኛውም ለቀድሞው ፕሬዝዳንት አቶ ግርማ እንኳን ከቤተመንግስት ወደ ሌላኛው ቤተመንግስቶት አሸጋገሮት፣እንዲሁም ሌዲሱ ፕረዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ደግሞ መልካም የችግኝ ተከላ እና የ ሪባን መቁረጫ ግዜ ይሁንሎት እላለሁ።

ለምለም ከ ኖርዌይ

ታማኝ እና ቴዲ ትላንት ምሽት በስልክ አወሩ ምንጭ (ክንፉ አሰፋ)

ትላንት ምሽት። እለተ እሁድ፤ ኦክቶበር 6፣ 2013። ታማኝ በየነ እና ቴዲ አፍሮ በስልክ አወሩ። ንግግራቸው ከወትሮው የተለየ አልነበረም። እንደቀድሞው እየተቀላለዱ ይሳሳቃሉ። ታማኝ ከዴንቨር-ኮሎራዶ፣ ቴዲ ደግሞ ከሲድኒ-አውስትራሊያ በስራ ላይ ነበሩ። በዚህ የሶስትዮሽ የስልክ ጨዋታ ላይ እኔና ጴጥሮስ አሸናፊም ገብተናል።


ያን ሰሞን በኢትዮጵያ ድረ-ገጾች፣ በተለይ ደግሞ በፌስቡክ እና ሌሎች ማህበራዊ መድረኮች ላይ የውይይት ርእስ ሆኖ ሰነበተ። የታማኝ እና የቴዲ ጉዳይ። በዚህ ዙርያ የነበረው ውይይት በወዳጆቻቸው ዘንድ በጥቂቱም ቢሆን ግርታ መፍጠሩ አልቀረም። አንዳንዶች ለሁለቱም የጥበብ ሰዎች ካላቸው ፍቅርና አድናቆት ሲወያዩ ሰነበቱ። ሌሎች ደግሞ ክስተቱን ወደ ሌላ አቅጣጫ ለመቀየር ሞከሩ። ጉዳዩ በእጅጉ አሳስቧቸው ለነገሩ እልባት ለመስጠት እንቅልፍ ያጡም ነበሩ። 

ሙሉውን ለማንበብ  ሊንኩን ይጫኑ



Saturday, October 5, 2013

እምቢ በል እምቢ በል ለፍቅር አንደኛ ከነኩን አርበኛ !!!!!!!!!!!!!!!!

ይህ ከሰሞኑ የወጣ ''ማነው ሚለየው ይህ ትውልድ ፍም እሳት ነው'' የተሰኘው የናትናኤል እና የጃኪየጋራ ሙዚቃ ባሳለፍነው ቅዳሜ ሴፕቴምበር 28, 2013 በኖረዎይ ኦስሎ የተደረገው የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሃይል የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላይ ካየሁትና ካስተዋልኩት ነገር ጋር አንድ ሆነበኝና ዘፈኑን ደግሜ ደጋግሜ ባዳምጠውም አልወጣልሽ አለኝ።


ይኸውም በቦታው የነበርን ሰዎች እንዲሁም ዝግጅቱን በቀጥታ በ ፓልቶክ የተከታተልን ሰዎች እነደምናስታውሰው በአይነቱ ለየት ያለና እጅግ በጣም የደመቀ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም እነደነበር ይታወሳል።በእለቱም ከነበሩት የክበር እንግዶች የግንቦት ሰባት ንቅናቄ ዋና ጸሃፊ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ እና የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሃይል ዋና አዛዥ ኮማንደር  አሰፋ ማሩ በተጨማሪ ከተለያየ የኖርዎይ ክፍለ ሃገራት የመጡ ታዳሚዎች እና ከ ኖርዎይ ውጭ ከሌሎች የ አውሮፓ አገሮች የመጡ አገር ወዳዶችም ተገኝተዋል።
ፕሮግራሙን በይበልጥ ያማረና የደመቀ ካደረጉት ነገሮች አንዱም ለክብር እንግዶቹ የተደረገላቸው በወጣት ታጋዮች ወታደራዊ አለባበስና ስርአት የቀረበው ወታደራዊ አቀባበል ሲሆን እነዲሁም በየሰዉ እጅ ሲውለበለብና ሀገራዊ ስሜትን ሲቀሰቅን የነበረው የ ኢትዮጵያ ባንዲራ ነው።


በዚህም ቀን በተደረጉት የተለያዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራሞች 48,633 የኖርዌጅያን ክሮነር የተገኘ ሲሆን ። ይህ ገቢ ከምግብ ሺያጭ ፣ ከመግቢያ ትኬት፣ ከቲሸርት ሺያጭ እንዲሁም ከተለያዩ ባህላዊ ቁሳቁሶች ሺያጭ ሳይጭምር መሆኑ ይታወቃል። ከዚህም በተጨማሪ የተለያዩ ሀገራዊና ፖለቲካዊ ውይይቶች ተደርገዋል።
 በዝያም ቀን በሰው ሁሉ ፊት ላይ ያነበብኩት ነገር ቢኖር ከፍተኛ የሆነ ይሀገር ፍቅር ስሜት እንዲሁም ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ ኢትዮጵያን ለማምጣት የሚሻ ልብ በነዚያ በፍም እሳትና በማይደፈሩ ትውልዶች አይን ላይ ሳይ የተሰማኝ ስሜት የዚህ ትውልድ አንዱ ኣካል በመሆኔ ከፍተኛ ኩራት ነው። እውነትም ፍም እሳት ለወያኔ የእግር እሳት።

ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር !
ለምለም ሀይሌ ከኖርዌይ 

MUST WATCH!!!ኣሰቃቂ ሞት በሊብያ ሳህራ by ዲጄ ቶም

https://www.facebook.com/photo.php?v=149761338471526

በመጀመርያ ለዚች ቀን ላበቃኝ እግዚኣብሔር ይመስገን በእርግጥ ያለፈውን ስቃይ ሳስበው ለዚች ቀን እደርሳለው የሚል ተስፋ ኣልነበረኝም በቦታው ሆነህ ስታየው በታም ከባድ ነው በዚ ሰኣት ህሊናዬ ላይ ድቅን የሚልብኝ ኣንድ በጣም የምወደው ጓደኛዬ ነው ሁለታችንም ኣንድ ኣይነት ፍልስፍና ነበረን እሱም [ጉዞዬ ረዥም ፣ ተስፋዬ ሩቅ ፣ችግሬ ብዙ ነው ] የሚል ሁለታችንም በጣም ከምንወደው መጽሃፍ ከ ዣንቫልዣ (ምንዱባን) የወሰድነው ኣባባል ነበር። አሱ ወደ ሩቅ ተጉዞዋል እኔ ግን ኣለሁ።

Click the above facebook link to watch the video.

DJ TOM

Wednesday, October 2, 2013

ግንቦት7 በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ መስመሩን እየዘረጋ መሆኑን አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ተናገሩ

 ግንቦት7 በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ መስመሩን እየዘረጋ መሆኑን አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ተናገሩ
መስከረም ፳(ሃያ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- አቶ አንዳርጋቸው ይህንን የተናገሩት በኖርዌይ ከተካሄደው ደማቅ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት በሁዋላ ነው።
የግንቦት7 ዋና ጸሀፊ የሆኑት አቶ አንዳርጋቸው የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅቱ በአንድ በኩል በግንቦት7 ህዝባዊ ሀይል አባላት ላይ ከፍተኛ መነቃቃት የሚፈጥር በሌላ በኩል ደግሞ የተጣለብን ህዝባዊ አደራ ከፍተኛ መሆኑን የሚያስታውሰን ነው ብለዋል።
በቅርቡ ከኢትዮጵያ አየር ሀይል ከድተው የሄዱት ሰዎች በጥሩ ሁኔታ እንደሚገኙ የገለጹት አቶ አንዳርጋቸው ፣ በመከላከያ ሰራዊት በእግረና፣ በአየር ሃይልና በደህንነት መስሪያ ቤት ውስጥ የመንግስት የጸጥታ ሀይሎች ሊደርሱበት በማይችሉበት መንገድ መስመር እየዘረጉ መሆኑን ገልጸዋል።
በውጭ አገራት ተመሳሳይ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ለማድረግ እቅድ አላችሁ ወይ ተብለው የተጠየቁት አቶ አንዳርጋቸው፣ ህዝባዊ ሀይሉ ከተግባር ጋር በተዛመደ መልኩ የገቢ መሰባሰብ ዝግጅት መርሀ ግብሩን ይፋ እስከሚያደርግ ድረስ በህዝባዊ ሀይሉ ወይም በግለሰቦች ስም ምንም አይነት የገቢ መሰባሰቢያ ዝግጅት መደረግ እንደሌለበት ገልጸዋል
በሌላ ዜና ደግሞ በርካታ ቁጥር ያላቸው በስቶክሆልም እና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጋር ውይይት አድርገዋል። አቶ አንዳርጋቸው የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሃይልን ዓላማዎች፡ተልዕኮዎች እና ራዕይ በማስተዋወቅ ህዝባዊ ሃይሉ ከምስረታ ጀምሮ አሁን ያለበትን ደረጃ በምስልና በጽሁፍ የተደገፈ ገለጻ ለተሰብሳቢው አቅርበዋል።
እሳቸው እና ሌሎች የአመራር አካላት እንዲሁም አባላት የተገኙበት የውትድርና ስልጠና አንዱ የበታች አንዱ የበላይ እንዳልሆነ በማስገንዘብ ይህ ህዝባዊ ሃይል ቤተሰባቸውን፡ስራቸውን፡ ገንዘባቸውን፡ እና የተደላደለ ኑሯቸውን በመተው ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም የተውጣጡ ኢትዮጵያውያን የተዋቀረ እንደሆነ ገልጸዋል።
የግንቦት ሰባት ዓላማ በኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ስርዓትን ማስፈን ብቻ ሳይሆን ባለፉት 22 ዓመታት ኢትዮጵያውያን የተገፈፉትን ክብራቸውን ማስመለስ ጭምር መሆኑን አቶ አንዳርጋቸው አስምረውበታል ሲል ቴዎድሮስ አረጋ ከስዊድን ዘግቧል።
ESAT

Wednesday, September 25, 2013

ሰበር ዜና ከአዲስ አበባ፤ ፖሊስ የቀድሞውን የኢትዮጵያ ፕሬዘዳንት አሰረ

ሰበር ዜና ከአዲስ አበባ፤ ፖሊስ የቀድሞውን የኢትዮጵያ ፕሬዘዳንት አሰረ – ፍኖተ ነጻነት


September 25th, 2013
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ፕሬዘዳንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ የታሰሩ የፓርቲውን የቅስቀሳ ቡድን አባላት ለማስፈታትወደ ጉለሌ ክፍለ ከተማ የሽሮ ሜዳ ፖሊስ ማዘዣ ጣብያ በማምራት ለፖሊሶቹ ‹‹ልጆቹ የፈጸሙት ህገ ወጥ ድርጊት የለም፣ሲቀሰቅሱ የነበሩትም እውቅና የተሰጠውን ሰላማዊ ሰልፍ ነው፡፡ቅስቀሳው ህገ ወጥ ነው የምትሉም ከሆነ እነርሱን የላኳቸው እኔ በመሆኔ እኔን ልታስሩኝ ትችላላችሁ ››ብለዋል፡፡
ፖሊስ የቀድሞውን የኢትዮጵያ ፕሬዘዳንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳን በማሰር ወጣቶቹን ለቅቋቸዋል፡፡

602005_518756571542615_1540293808_n

Wednesday, September 18, 2013

ሰ በ ር ዜ ና!!! BREAKING NEWS!!!!!!!!!!!!!!!


በ ኢ ት ዮ ጵ ያ  አ የ ር  ሃ ይ ል  ው ስጥ  በ ማ ገ ል ገ ል  ላ ይ የ ሚ ገ ኙ  አ ራ ት አ ብ ራ ሪ ዎ ች ና  የ በ ረ ራ አ ስ ተ ማ ሪ ዎ ች  ግ ን ቦ ት  ሰ ባ ት ን  ተ ቀ ላ ቀ ሉ ::  


https://www.facebook.com/obang.metho.9/posts/626511284055831



By Obang Metho

Division between ethnicities, regions, political parties and religious groups is the lifeblood of the TPLF/ERPDF. For the government to gain power and control, they are trying to alienate the people from each other and spread rumors regarding the makeup of those who are protesting. 

Prior to defeating the brutal Derg regime in 1991, Meles led the Marxist-Leninist based rebel group, the Tigrayan Peoples Liberation Front (TPLF), also so known for its brutality in the bush that the U.S. State Department had classified them as a terrorist group at the time. When they took over power, they formed a new coalition party made up of separate ethnic-based parties. It was called the Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF) and was meant to appear to be a multi-ethnic government but in fact, it has been controlled from the beginning by the TPLF who have never abandoned the goal of perpetual hegemony. 

The EPRDF’s structure was based around ethnically defined regions and political parties, but at the grassroots level, all regions and parties, though appearing to be led by leaders of the same ethnicity as the region, were instead pro-TPLF/ERPDF puppets, who implemented their policies. 

By its nature, this division of Ethiopia by ethnicity was a guise meant to dupe the public and the west by its appearance of being democratic; however, in practice, it has contributed to the prolongation of ethnic-based divisions while strengthening the power of the TPLF, assuring its control of the EPRDF even though Tigrayans are a minority, making up only 6% of the total population. However, this does not mean the TPLF speaks for many Tigrayans who have become disillusioned with the TPLF/EPRDF.

Reconciliation is the only way out but it is not a “free ride” for some must be humble enough to stand up to admit the truth and to be bold enough to choose change. From what we hear, people within the TPLF/EPRDF are panicking and trying to calculate their next move, but they and we are all caught in a trap. Like in the case of apartheid, someone—a leader or a group-- must stop pretending that the Tigrayan region or many of the people, perhaps not all, have not benefited from the blatant, ethnic-based favoritism of the TPLF/EPRDF. The truth must be told. What has gone on is wrong, unjust and immoral. Some Tigrayans did not ask for this and had little choice in the matter. We understand this.

Some Tigrayans may already be ashamed of this and be ready to come out and say it. Be the first to do so. Come out and say loudly, “NOT IN MY ETHNIC NAME!” It will never be too late to say this. Some may already have stood up for what is true, right, just and fair and suffered for it at the hands this ethnic apartheid regime. Some Tigrayans, TPLF and EPRDF members may be disillusioned with the TPLF/ERPDF and be ready to leave it for good. 

Others never believed in it but joined to get a job or an education. Some will be ready to use the well-known excuse, “I was ordered to be part of the TPLF/ERPDF.” However, the commitment of most to the TPLF/EPRDF may be extremely shallow, except for some in top leadership who have the most to lose; yet, even they may be ready to stand up against it. 

May God fill each and every Ethiopian heart, soul and mind with love, forgiveness and a ready spirit to admit and correct wrong towards each other so that we become a blessing not only to the living of today but to those in generations to come.