Saturday, November 30, 2013

ቴዎድሮስ አፍሮ ክስ ይቀርብበታል ተባለ ፣ፕሮሞተሮቹም ችግሩን ለመፍታት እየጣርን ነው ብለዋል ።

በሰሜን አሜሪካ ከፍተኛውን የቴዲ አፍሮ ፕሮሞሽንንን በመስራት የሚታወቀው( KMF INC ) ጋር የረጅም ጊዜ ስራ እንዳላቸው እና የተደነቀለት ስራዎችን መስራታቸው ይታወሳል ።ሆኖም እንደ ዉላቸው መሰረት መሄድ ያልቻሉት በቴዲ አፍሮ ውል ማፍረስ ምክንያት መሆኑን ገልጸዋል ። http://www.maledatimes.com/?p=9888




No comments:

Post a Comment