Thursday, February 27, 2014

Ethiopian Airlines Co-pilot case: Interview with Attorney Shakespear Fey...

Abe Tokichaw
በአሜሪካ ሲያትል የሚገኝ እሳት የላሰ ኢትዮጰያዊ ጠበቃ አለ። ሼክስፒር ፈይሳ ይባላል። የረዳት አብራሪ
ሃይለመድን አበራ ጉዳይ ከህግ አንጻር ምን ይመስላል የሚለውን የኢትዮጵያውያን ወቅታዊ ጉዳዮች መወያያ መድረክ ውየም
ከረንት አፌርስ አሁንም ውይም ኢካድኤፎች አነጋግረውት ነበር። 
ረዳት አብራሪው ጠለፋ አድርጓል ማለት አይቻልም…
ሃይለመድን ነገሩን ያደረገው ጤናው ታውኮ ከሆነ አየር መንገዱ ተጠያቂ ነው…
አበራሪው ለደህንነቴ ሰጋሁ ብሎ ያደረገውን ማድረጉ ወንጀል አይደለም፤ ሰዎች ደህንነታችውን መጠበቅ መብታቸው ብቻ ሳይሆን ህጋዊ ግዴታም አለባቸው…
ሃይለመድን ቅጣት የሚያከብድበት ሰው ላይ ጉዳት አድርሶ ቢሆን ነበር…
እና ሌሎችንም ሃሳቦችን ያነሳል። ያነጋገረው እንደልቡ ነው። በዚህ ቃል ምልልስ ጠበቃ ሼክስፒር ለአብራሪ ሃይለመድን
አበራ የህግ ድጋፍ ለመስጥት ተነሳሽነትም አሳይቷል (የሀገር ልጅ የማር እጅ ብለን እያሞካሻን!) ከኢካድ ኤፎች ዩቲብ የጠለፍናትን ቃል ምልልስ እንሆ በድረ ገጻችን፤



Tuesday, February 25, 2014

ዜና በጨዋታ፤ ከረዳት አብራሪው እስከ ዋና ጥበቃ ሰራተኛው


ዜና በጨዋታ፤ ከረዳት አብራሪው እስከ ዋና ጥበቃ ሰራተኛው (Abe Tokchaw)
በዋሽንግተን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለአበራሪ ሃይለ መድን አበራ ያላቸውን ድጋፍ በሰላማዊ ሰልፈ መገልፃቸው ተሰምቷል። ሰለፈኞቹ ትላንት በስዊዝ ኤምባሲ ፊት ለፊት ተሰለፈው፤ ሃይለመድን አበራ እንደ ወንጀለኛ እንዳይታይ የስዊዝን መንግስት ተማጽነዋል።
ሰለፈኞቹ፤ አብራሪው የዘጠና ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን  ፍትህ እጦት በአለም አደባባይ ይበልጥ ያስገነዘበ ጀግና ነው ሲሉም አሞካሽተውታል።
ባልተያያዘ ዜና
ትላንት በአዲስ አባባ ቦሌ ሚሊኒየም አዳራሽ… (በቅንፍም፤ ይህ ሚሊኒየም አዳራሽ ሲገነባ ለሚሊኒየሙ ክብረ በዓል አከባበር ለስድስት ወራት ብቻ ተብሎ ነበር። ነገር ግን ከማን አይቶ ቦታውን ይለቃል… ይሄው ስድስት አመቱ መጣ… ሀገሪቷን ኤክስፓየርድ ዴት የማይታወቅበት ሀገር አደረጓት እኮ…ይሄው እነ እንትና ኤክስፓየርድ ካደረጉ ስንት ጊዜያቸው ገና ከአርባ እስክ ሃምሳ አመት እንፈልጋለን ይሉናል። (በሌላ ቅንፍም ሰዉ አርባቸውን ለመብላት ቋምጧል… )) ቅንፋችንን ቀናንፈን ስንወጣ ሚሊኒየም አዳራሽ አካባቢ የሚገኘው ህብረት ባንክ አጠገብ የሚስራ አንድ የጥበቃ ሰራተኛ ሶሰት ጥይቶችን ወደ ሰማይ ከተኮስ በኋላ አራተኛውን በራሱ ላይ በመተኮስ ራሱን አጥፍቷል።
ሰውየው ራሱን ከማጥፋቱ በፊት ኑሮ መረረኝ እያለ ሲጮህ እንደነበር አዲሳባ የምትገኘው ጋዜጠኛ ፂዮን ግረማ ኮረጄያለሁ።
እንግዲህ ይህንንም እብድ ነው እስኪሉን ድረስ የሃገራችን ሁኔታ የገዛ አውሮፕላን የሚያስጠልፍ የገዛ ክላሻችንን የሚያስጠጣ ሆኖ ቀጥሏል። ማለት እንችላለን።
ዜናው በዚህ አለቀ!
መከራችንም በዚሁ ባለቀ!

Henok Yeshitla Poem dedicated to Co-pilot Hailemedn Abera

Sunday, February 23, 2014

አርቲስት ራሄል ዮሃንስ ቀደም ሲል ያቀነቀነችው አንድ ዘፈን ለዘመኑ ጀግና ሃይለመድህን አበራ ከዘመናት በፊት ይህን ታሪክ አንደሚሰራ አውቃ ያቀነቀነችው እስኪመስል ድረስ፣ የግጥሙ መመሳሰል ለዚህ ጀግና ቢያንሰው እንጅ ይበዛል አያስብለም። ሊንኩን በመጫን አድምጣጩ ፍረዱ።

አርቲስት ራሄል ዮሃንስ ቀደም ሲል ያቀነቀነችው አንድ ዘፈን ለዘመኑ ጀግና ሃይለመድህን አበራ ከዘመናት በፊት ይህን ታሪክ አንደሚሰራ አውቃ ያቀነቀነችው እስኪመስል ድረስ፣ የግጥሙ መመሳሰል ለዚህ ጀግና ቢያንሰው እንጅ ይበዛል አያስብለም። ሊንኩን በመጫን አድምጣችሁ ፍረዱ።


https://www.facebook.com/photo.php?v=1425482691026703&set=vb.100006949574563&type=2&theater

Hailemariam Desalegn’s Confused Statements

February 22, 2014by Amanuel Biedemariam
On February 10, Prime Minister Hailemariam Desalegn of Ethiopia gave reporters and conducted a press conference. The statements of Hailemariam are fraught with inconsistencies and telling that there is a serious leadership vacuum and lack of direction in Ethiopia. The statements lack principle, direction and strategy. The messages are inconsistent and contradictory to previous statements.Prime Minister Hailemariam Desalegn of Ethiopia gave reporters access 

On an interview with Africa Confidential January edition, when asked what’s your Eritrea policy? PM Hailemariam Desalegn said,
“Our Eritrea policy is very clear. These two peoples are very friendly; the normalizing of relations, also with the governments, should come as soon as possible. We have accepted unconditionally the rulings [on the border] and so this has to implemented but with a discussion because the implementation process needs something on the ground since it is a colonial rather than a people’s boundary.” Emphasis added.
For a while, Ethiopians have been expressing anger and concern about the border issue between Ethiopia and Sudan claiming that the minority TPLF regime has unlawfully ceded huge chunks of Ethiopian territories to Sudan. The tenet of their argument is that the signatures of Meles Zenawi and Hailemariam Desaleng are unlawful, null and void based on Article 55(12) of Ethiopian constitution which demands accountability and ratification by parliament. On a recent article,  Ethiopia From Chopping Block”,  Dr.Alemayehu G. Mariam wrote,
“It is important to understand and underscore the fact that the “agreement” Meles and Bashir “signed”, by Meles’ own description  and admission, has nothing to do with the so-called Gwen line of 1902 (“Anglo-Ethiopian Treaty of 1902” setting the “frontier between the Sudan and Ethiopia ”). It also has nothing to do with any other agreements drafted or concluded by the imperial government prior to 1974, or the Derg regime between 1975 and 1991 for border demarcation or settlement. Meles’ “agreement”, by his own admission, deals exclusively with border matters and related issues beginning  in 1996, when presumably the occupation of Sudanese land by Ethiopians took place under Meles’ personal watch.”
Citing Wikileaks, Dr. Al Mariam writes,
“Former TPLF Central Committee member and former Defense Minister Seeye Abraha told” American embassy officials in Addis Ababa that in a move to deal with “on-going tensions between Ethiopia  and Sudan”, Meles had turned over land to the Sudan “which has cost the Amhara region a large chunk of territory” and that Meles’ regime had tried to “sweep the issue unde  the rug.”
It is unlikely that the views and efforts of the people of Ethiopia will ever see the daylight vis-à-vis the border agreements that Meles Zenawi or Hailemariam Desalegn signed or concluded since there is no question on the legitimacy of their positions by the international community. International agreements they signed will undoubtedly stand.