Thursday, December 5, 2013

ከሳዑዲ አረቢያ ከተመለሱት ውስጥ 8 ሺህ የሚሆኑት ነብሰጡር ናቸው ተባለ | Zehabesha Amharic

ከሳውዲ ዓረቢያ ከተመለሱ ስደተኞች መካከል 8 ሺህ ሴቶች ነብሰ ጡሮች መሆናቸውን FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)በውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የመካከለኛው ምስራቅ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጀማል በክር ዋቢ በማድረግ ዘገበ ። ከተጠቀሱት ነፍሰጡር እህቶቻችን መሃከል በሪያድ እና በጅዳ የሚገኙ የኮሚኒ ግዜያዊ መጠለያ ከገቡ በሃላ አስገድዶ መድፈር ወንጀል ሳይፈጸምባቸው እንዳልቀረ ምንጮች ገለጹ። ቀሪውን እዚህ ጋር ያንብቡ።
http://www.zehabesha.com/amharic/archives/10470

No comments:

Post a Comment